ኢትዮጵያ ሶስት ቢሊየን ዶላር የሚያወጣ የማዳበሪያ ፋብሪካ ለመገንባት ከዳንጎቴ ጋር ስምምነት ላይ ደረሠች
13:18 30.06.2025 (የተሻሻለ: 13:34 30.06.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ ሶስት ቢሊየን ዶላር የሚያወጣ የማዳበሪያ ፋብሪካ ለመገንባት ከዳንጎቴ ጋር ስምምነት ላይ ደረሠች

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ ሶስት ቢሊየን ዶላር የሚያወጣ የማዳበሪያ ፋብሪካ ለመገንባት ከዳንጎቴ ጋር ስምምነት ላይ ደረሠች
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ይፋዊ ስምምነቱ ሐምሌ ወር ላይ እንደሚጠናቀቅ አረጋግጠዋል ሲል የናይጄሪያው ቢዝነስ ዴይ ዘግቧል።
ግንባታው በሶማሌ ክልል ጎዴ በቅርቡ እንደሚጀመር ይጠበቃል።
ፋብሪካው ለሀገር ውስጥ ፍጆታ እና ለውጭ ገበያ ማዳበሪያ የማምረት ግብ እንዳነገበም ተነግሯል።
ናይጄሪያዊው ቢሊየኔር አሊኮ ዳንጎቴ አፍሪካ ከ40 ወራት በኋላ ማዳበሪያ መግዛት ታቆማለች ሲሉ በቅርቡ መናገራቸው የሚታወስ ነው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X