ኢትዮጵያ ሶስት ቢሊየን ዶላር የሚያወጣ የማዳበሪያ ፋብሪካ ለመገንባት ከዳንጎቴ ጋር ስምምነት ላይ ደረሠች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ ሶስት ቢሊየን ዶላር የሚያወጣ የማዳበሪያ ፋብሪካ ለመገንባት ከዳንጎቴ ጋር ስምምነት ላይ ደረሠች
ኢትዮጵያ ሶስት ቢሊየን ዶላር የሚያወጣ የማዳበሪያ ፋብሪካ ለመገንባት ከዳንጎቴ ጋር ስምምነት ላይ ደረሠች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 30.06.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ሶስት ቢሊየን ዶላር የሚያወጣ የማዳበሪያ ፋብሪካ ለመገንባት ከዳንጎቴ ጋር ስምምነት ላይ ደረሠች

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ይፋዊ ስምምነቱ ሐምሌ ወር ላይ እንደሚጠናቀቅ አረጋግጠዋል ሲል የናይጄሪያው ቢዝነስ ዴይ ዘግቧል።

ግንባታው በሶማሌ ክልል ጎዴ በቅርቡ እንደሚጀመር ይጠበቃል።

ፋብሪካው ለሀገር ውስጥ ፍጆታ እና ለውጭ ገበያ ማዳበሪያ የማምረት ግብ እንዳነገበም ተነግሯል።

ናይጄሪያዊው ቢሊየኔር አሊኮ ዳንጎቴ አፍሪካ ከ40 ወራት በኋላ ማዳበሪያ መግዛት ታቆማለች ሲሉ በቅርቡ መናገራቸው የሚታወስ ነው።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0