ከ2 ሚሊየን 300 ሺህ ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ በባቡር መጓጓዙን የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱከ2 ሚሊየን 300 ሺህ ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ በባቡር መጓጓዙን የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን አስታወቀ
ከ2 ሚሊየን 300 ሺህ ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ በባቡር መጓጓዙን የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 30.06.2025
ሰብስክራይብ

ከ2 ሚሊየን 300 ሺህ ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ በባቡር መጓጓዙን የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን አስታወቀ

በ2017/18 ዓ.ም የምርት ዓመት ወደ ሀገር ውስጥ ከገባው የማዳበሪያ ምርት ከ11 ሚሊየን 400 ሺህ በላይ በድንበር ተሻጋሪ የደረቅ ጭነት ተሽከርካሪ መጓጓዙንም ይፋ አድርጓል።

🟠ለምርት ዘመኑ 24 ሚሊየን የአፈር ማዳበሪያ ምርት ለማስገባት ታቅዷል።

🟠እስከ ሰኔ 22፣ 2017 ዓ.ም ድረስ ከ13 ሚሊየን 700 ሺህ በላይ ምርት ሀገር ውስጥ ገብቷል።

🟠ወደብ ላይ ከ40 ሺህ 700 መቶ በላይ ኩንታል ይገኛል።

በሰው ሰራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0