የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ዕለታዊ የውጭ ንግድ አገልግሎት ማስጀመሩን አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ዕለታዊ የውጭ ንግድ አገልግሎት ማስጀመሩን አስታወቀ
የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ዕለታዊ የውጭ ንግድ አገልግሎት ማስጀመሩን አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 30.06.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ዕለታዊ የውጭ ንግድ አገልግሎት ማስጀመሩን አስታወቀ

ኩባንያው ከሰኔ 24 ጀምሮ የወጪ ንግድ ጭነት አገልግሎቱን በሳምንት ከአራት ቀናት ወደ ዕለታዊ አገልግሎት እንደሚያሳድግ ገልጿል፡፡

“የኤክስፖርት ፍላጎት እየጨመረ በመምጣቱ ነጋዴዎችን በተሻለ ሁኔታ ለመደገፍ የአገልግሎት ቅልጥፍናችንን እያሳደግን ነው። አሁን ምርቶቻቹን በየቀኑ መላክ ትችላላችሁ” ሲሉ የኩባንያው ሥራ አስፈፃሚ ታከለ ኡማ በማህበራዊ የትሥሥር ገፃቸው አስነብበዋል።

ኩባንያው የቡና፣ የእህል እና የሌሎች ምርቶችን የወጪ ንግድ ለማሳለጥ 106 የ20 ጫማ ኮንቴይነሮችን ከጅቡቲ ወደ እንዶዴ ጭነት ግቢ ማዛወሩን ቀደም ሲል ማስታወቁ ይታወሳል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0