ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ ኃላፊ ጋር በአዲስ አበባ መከሩ
11:35 30.06.2025 (የተሻሻለ: 11:54 30.06.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ ኃላፊ ጋር በአዲስ አበባ መከሩ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ ኃላፊ ጋር በአዲስ አበባ መከሩ
ከራፋኤል ግሮሲ ጋር ያደረጉት ውይይት ተቋሙ በኢትዮጵያ በሚያካሂዳቸው የካንሰር ሕክምና ክብካቤ፣ የእንስሳት ጤና፣ የፀፀ ፍላይ ዝንብ ማጥፊያ፣ በኒውክሌር ምህንድስና እና የቁጥጥር ማዕቀፎች ላይ ያተኮረ እንደነበር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ተናግረዋል።
በተጨማሪም በመካሄድ ላይ ባሉ ድጋፎች እና የወደፊት የትብብር እድሎች ላይ መነጋገራቸውን ገልፀዋል።
ግሮሲ በሬይስ ኦፍ ሆፕ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ ነው አዲስ አበባ የገቡት።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ ኃላፊ ጋር በአዲስ አበባ መከሩ

© telegram sputnik_ethiopia
/