የኢትዮጵያ የውጭ ኢኮኖሚ ዘርፍ ከ14 ዓመት በሗላ ከፍተኛውን ትርፍ አስመዘገበ
16:49 29.06.2025 (የተሻሻለ: 17:04 29.06.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የኢትዮጵያ የውጭ ኢኮኖሚ ዘርፍ ከ14 ዓመት በሗላ ከፍተኛውን ትርፍ አስመዘገበ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በ2017 በጀት ዓመት የ11 ወራት አፈጻጸም ዙሪያ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረበው ሪፖርት ዘርፉ 2.6 ቢሊየን ዶላር ትርፍ ማስመዝገቡ ተገልጿል።
ለዚህ ስኬት የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሽያው ትልቅ እገዛ ማድረጉን የባንኩ ገዥ ማሞ ምህረቱ ተናግረዋል።
አስተዳዳሪው የዋጋ ግሽበት ከዓመት በፊት ከነበረበት 26% ወደ 14.4% መቀነሱንም አስታውሰዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
