የኢትዮጵያ የውጭ ኢኮኖሚ ዘርፍ ከ14 ዓመት በሗላ ከፍተኛውን ትርፍ አስመዘገበ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ የውጭ ኢኮኖሚ ዘርፍ ከ14 ዓመት በሗላ ከፍተኛውን ትርፍ አስመዘገበ
የኢትዮጵያ የውጭ ኢኮኖሚ ዘርፍ ከ14 ዓመት በሗላ ከፍተኛውን ትርፍ አስመዘገበ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 29.06.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ የውጭ ኢኮኖሚ ዘርፍ ከ14 ዓመት በሗላ ከፍተኛውን ትርፍ አስመዘገበ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በ2017 በጀት ዓመት የ11 ወራት አፈጻጸም ዙሪያ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረበው ሪፖርት ዘርፉ 2.6 ቢሊየን ዶላር ትርፍ ማስመዝገቡ ተገልጿል።

ለዚህ ስኬት የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሽያው ትልቅ እገዛ ማድረጉን የባንኩ ገዥ ማሞ ምህረቱ ተናግረዋል።

አስተዳዳሪው የዋጋ ግሽበት ከዓመት በፊት ከነበረበት 26% ወደ 14.4% መቀነሱንም አስታውሰዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ የውጭ ኢኮኖሚ ዘርፍ ከ14 ዓመት በሗላ ከፍተኛውን ትርፍ አስመዘገበ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ የውጭ ኢኮኖሚ ዘርፍ ከ14 ዓመት በሗላ ከፍተኛውን ትርፍ አስመዘገበ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0