#viral | የቻይናዋ አውራጃ ሶስተኛ ፎቅ ድረስ በወጣ ጎርፍ ወድመት ደርሶባታል

ሰብስክራይብ

#viral | የቻይናዋ አውራጃ ሶስተኛ ፎቅ ድረስ በወጣ ጎርፍ ወድመት ደርሶባታል

በጉዡ ግዛት የሮንግቺያንግ አውራጃ የሚገኙ ሱቆች፣ ትምህርት ቤቶች እና ስታዲየሞች በጎርፍ ተጥለቅልቀዋል። ባለሥልጣናት የውሃው መጠን ከፍ ሊል ይችላል በሚል የአደጋ ጊዜ ሥራ አቁመው ከሰባት አካባቢዎች ነዋሪዎች በአስቸኳይ ለቀው እንዲወጡ አዘዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0