https://amh.sputniknews.africa
ብሪክስ ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በሰላማዊ ኒውክሌር ኃይል አጠቃቀም ዙሪያ ለደረሡት ስምምነት ጉልበት እንደሚሰጥ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮሚኒኬሽን ኃላፊ ተናገሩ
ብሪክስ ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በሰላማዊ ኒውክሌር ኃይል አጠቃቀም ዙሪያ ለደረሡት ስምምነት ጉልበት እንደሚሰጥ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮሚኒኬሽን ኃላፊ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ብሪክስ ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በሰላማዊ ኒውክሌር ኃይል አጠቃቀም ዙሪያ ለደረሡት ስምምነት ጉልበት እንደሚሰጥ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮሚኒኬሽን ኃላፊ ተናገሩ "ኒውክሌርን ለሰላማዊ አገልግሎት ለማዋል የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን የሚደግፉ ሀገራት አሉ፤... 28.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-28T22:03+0300
2025-06-28T22:03+0300
2025-06-28T22:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/1c/817576_0:191:1024:767_1920x0_80_0_0_ba15888f9ceaaf695a27d8dc7be60cba.jpg
ብሪክስ ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በሰላማዊ ኒውክሌር ኃይል አጠቃቀም ዙሪያ ለደረሡት ስምምነት ጉልበት እንደሚሰጥ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮሚኒኬሽን ኃላፊ ተናገሩ "ኒውክሌርን ለሰላማዊ አገልግሎት ለማዋል የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን የሚደግፉ ሀገራት አሉ፤ ከዛ ውስጥ አንዷ ሩሲያ ናት። ተጨማሪ ኢነርጂ ማምረት የምንችልበትን እድል ለመደገፍ ፍላጎት አሳይተዋል። ከሩሲያ በኩል ቁርጠኝነቱ አለ፤ በኢትዮጵያ በኩል ፍላጎቱ አለ። ስለዚህ አሁን ላይ በብሪክስ ግንኙነቱ የበለጠ የተሻሻለ ይሆናል የሚል እምነት አለን" ሲሉ የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተሩ ሞገስ መኮንን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።አክለውም በሶቪየት ህብረት የተሠራውን የመልካ ዋካና ኃይል ማመንጫ ሩሲያ ለማደስ ፍላጎት ማሳየቷን ገልፀዋል። "...መልሶ ለማደስና አቅሙን ለማሻሻል በኢትዮጵያ በኩል ፍላጎት አለ። በሩሲያ በኩልም ራሳቸው ስለሠሩት፤ እኛው ብንጠግነው የሚል ፍላጎት ስላላቸው በኢነርጂው ዘርፍ ትልቅ እድል ይዞ መጥቷል ብለን እናስባለን።"በሰው ሰራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/1c/817576_0:95:1024:863_1920x0_80_0_0_fbbf17f2e9698a552fd2fd4eb62f0f7d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ብሪክስ ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በሰላማዊ ኒውክሌር ኃይል አጠቃቀም ዙሪያ ለደረሡት ስምምነት ጉልበት እንደሚሰጥ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮሚኒኬሽን ኃላፊ ተናገሩ
22:03 28.06.2025 (የተሻሻለ: 22:24 28.06.2025) ብሪክስ ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በሰላማዊ ኒውክሌር ኃይል አጠቃቀም ዙሪያ ለደረሡት ስምምነት ጉልበት እንደሚሰጥ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮሚኒኬሽን ኃላፊ ተናገሩ
"ኒውክሌርን ለሰላማዊ አገልግሎት ለማዋል የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን የሚደግፉ ሀገራት አሉ፤ ከዛ ውስጥ አንዷ ሩሲያ ናት። ተጨማሪ ኢነርጂ ማምረት የምንችልበትን እድል ለመደገፍ ፍላጎት አሳይተዋል። ከሩሲያ በኩል ቁርጠኝነቱ አለ፤ በኢትዮጵያ በኩል ፍላጎቱ አለ። ስለዚህ አሁን ላይ በብሪክስ ግንኙነቱ የበለጠ የተሻሻለ ይሆናል የሚል እምነት አለን" ሲሉ የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተሩ ሞገስ መኮንን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
አክለውም በሶቪየት ህብረት የተሠራውን የመልካ ዋካና ኃይል ማመንጫ ሩሲያ ለማደስ ፍላጎት ማሳየቷን ገልፀዋል።
"...መልሶ ለማደስና አቅሙን ለማሻሻል በኢትዮጵያ በኩል ፍላጎት አለ። በሩሲያ በኩልም ራሳቸው ስለሠሩት፤ እኛው ብንጠግነው የሚል ፍላጎት ስላላቸው በኢነርጂው ዘርፍ ትልቅ እድል ይዞ መጥቷል ብለን እናስባለን።"
በሰው ሰራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X