ደቡባዊ ዓለም ሀገራት በግሎባላይዜሽን ማዕበል ውስጥ ባሕላዊ እሴታቸውን ማስመለስ አለባቸው ሲሉ የኢትዮጵያ ባለሥልጣን ተናገሩ

ሰብስክራይብ

ደቡባዊ ዓለም ሀገራት በግሎባላይዜሽን ማዕበል ውስጥ ባሕላዊ እሴታቸውን ማስመለስ አለባቸው ሲሉ የኢትዮጵያ ባለሥልጣን ተናገሩ

የባሕል እና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነብዩ ባዬ፤ በእነዚህ ሀገራት በርካታ ትውልድ ባሕላዊ ማንነቱን ለማቆየት እንደሞከረ እና መታገሉንም ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል

በአሁኑ ወቅት የሀገራት ባሕል በግሎባላይዜሽን እና በሰሜኑ ዓለም ጫና አሳዳሪ ሚዲያዎች እየጠፋ ነው ሲሉ በአዲስ አበባ ከተካሄደው ታላቁ የደቡብ ፌስቲቫል ጎን ለጎን አሳስበዋል።

"አብዛኞቹ የደቡብ ዓለም ሀገራት ማንነታቸውን እና ባሕላዊ ገፅታቸውን የማጣት አደጋ ተጋርጦባቸዋል" ሲሉም አፅዕኖት ሰጥተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0