https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቻይናን የሺንጂያንግ ዊጉር ግዛት ከአፍሪካ ጋር የሚያገናኝ የመጀመሪያ የጭነት በረራ ጀመረ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቻይናን የሺንጂያንግ ዊጉር ግዛት ከአፍሪካ ጋር የሚያገናኝ የመጀመሪያ የጭነት በረራ ጀመረ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቻይናን የሺንጂያንግ ዊጉር ግዛት ከአፍሪካ ጋር የሚያገናኝ የመጀመሪያ የጭነት በረራ ጀመረ የአየር መንገዱ ቦይንግ 777 ካርጎ አውሮፕላን ወደ አዲስ አበባ ለሚያደርገው የመጀመሪያ በረራ አርብ ከዊጉር ዋና ከተማ ኡሩምቺ... 28.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-28T19:43+0300
2025-06-28T19:43+0300
2025-06-28T20:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/1c/816880_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_1aaa2635aeb01ace027f70d009b965c0.jpg
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቻይናን የሺንጂያንግ ዊጉር ግዛት ከአፍሪካ ጋር የሚያገናኝ የመጀመሪያ የጭነት በረራ ጀመረ የአየር መንገዱ ቦይንግ 777 ካርጎ አውሮፕላን ወደ አዲስ አበባ ለሚያደርገው የመጀመሪያ በረራ አርብ ከዊጉር ዋና ከተማ ኡሩምቺ ተነስቷል። አዲሱ መስመር በሳምንት ከሁለት እስከ ሦስት በረራዎችን እንደሚያስተናግድ የቻይናው ሺንዋ የዜና አገልግሎት ዘግቧል። በረራው የሺንጂያንግ ላኪዎችን ከአፍሪካ እና ዓለም አቀፍ የሎጀስቲክስ መረቦች ጋር የሚያገናኝ እንደሆነ ተነግሯል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/1c/816880_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_e24773711566420f2c9a0cd6259c33ea.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቻይናን የሺንጂያንግ ዊጉር ግዛት ከአፍሪካ ጋር የሚያገናኝ የመጀመሪያ የጭነት በረራ ጀመረ
19:43 28.06.2025 (የተሻሻለ: 20:04 28.06.2025) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቻይናን የሺንጂያንግ ዊጉር ግዛት ከአፍሪካ ጋር የሚያገናኝ የመጀመሪያ የጭነት በረራ ጀመረ
የአየር መንገዱ ቦይንግ 777 ካርጎ አውሮፕላን ወደ አዲስ አበባ ለሚያደርገው የመጀመሪያ በረራ አርብ ከዊጉር ዋና ከተማ ኡሩምቺ ተነስቷል።
አዲሱ መስመር በሳምንት ከሁለት እስከ ሦስት በረራዎችን እንደሚያስተናግድ የቻይናው ሺንዋ የዜና አገልግሎት ዘግቧል።
በረራው የሺንጂያንግ ላኪዎችን ከአፍሪካ እና ዓለም አቀፍ የሎጀስቲክስ መረቦች ጋር የሚያገናኝ እንደሆነ ተነግሯል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X