የአፍሪካ ኅብረት የአህጉሪቱን ዓለም አቀፍ የንግድ ድርሻ ከ2% ወደ 20% ለማሳደግ እንዳቀደ የኅብረቱ ባልሥልጣን ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየአፍሪካ ኅብረት የአህጉሪቱን ዓለም አቀፍ የንግድ ድርሻ ከ2% ወደ 20% ለማሳደግ እንዳቀደ የኅብረቱ ባልሥልጣን ተናገሩ
የአፍሪካ ኅብረት የአህጉሪቱን ዓለም አቀፍ የንግድ ድርሻ ከ2% ወደ 20% ለማሳደግ እንዳቀደ የኅብረቱ ባልሥልጣን ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.06.2025
ሰብስክራይብ

የአፍሪካ ኅብረት የአህጉሪቱን ዓለም አቀፍ የንግድ ድርሻ ከ2% ወደ 20% ለማሳደግ እንዳቀደ የኅብረቱ ባልሥልጣን ተናገሩ

የኢንዱስትሪ፣ የማዕድን፣ የሥራ ፈጠራና ቱሪዝም ዳይሬክተር ሮን ኦስማን ኅብረቱ የአፍሪካ ኩባንያዎችን የማምረት አቅም ማሳደግ እና የሽያጭ አድማሳቸውን ማስፋት ላይ ትኩረት አድርጎ እየሠራ እንደሆነ ገልጸዋል።

"በአፍሪካ 1.5 ቢሊየን ሕዝብ አለ። ከዓለም ሕዝብ 20 በመቶው የሚኖረው በአህጉራችን ነው። የአፍሪካ የንግድ ድርጅቶች ከዓለም ንግድ 20 በመቶውን እንዲሸፍኑ እንፈልጋለን” ብለዋል።

ኦስማን ይህን ትልቅ ግብ ለማሳካት በአፍሪካ ከሚገኙ ቢዝነሶች 90-95% የሚሆነውን ድርሻ የሚይዙት የጥቃቅን፣ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ድጋፍ ሊደረግላቸው እንደሚገባ ተናግረዋል።

በሰው ሰራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0