https://amh.sputniknews.africa
ጥንታዊቷ የክርስቲያን ሀገር አይናችን እያየ እየጠፋች ነው ሲሉ የሎስ አንጀለስ ጋዜጠኛ ተናገሩ
ጥንታዊቷ የክርስቲያን ሀገር አይናችን እያየ እየጠፋች ነው ሲሉ የሎስ አንጀለስ ጋዜጠኛ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ጥንታዊቷ የክርስቲያን ሀገር አይናችን እያየ እየጠፋች ነው ሲሉ የሎስ አንጀለስ ጋዜጠኛ ተናገሩ አርሜኒያ የብሔራዊ ማንነቷ ስርዓታዊ በሆነ መልኩ ሲፈራርስ እያየች ነው የሚሉት ጋዜጠኛ እና ተዋናይት ጋዬን አስላማዝያን፤ ባሕል እና እምነቷ ኢላማ እየሆኑ... 28.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-28T17:23+0300
2025-06-28T17:23+0300
2025-06-28T17:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/1c/815328_0:38:1045:626_1920x0_80_0_0_3938a329ba889ef52d62a7855373f5c6.jpg
ጥንታዊቷ የክርስቲያን ሀገር አይናችን እያየ እየጠፋች ነው ሲሉ የሎስ አንጀለስ ጋዜጠኛ ተናገሩ አርሜኒያ የብሔራዊ ማንነቷ ስርዓታዊ በሆነ መልኩ ሲፈራርስ እያየች ነው የሚሉት ጋዜጠኛ እና ተዋናይት ጋዬን አስላማዝያን፤ ባሕል እና እምነቷ ኢላማ እየሆኑ እንደሆነ ለአርቲ ቴሌቭዥን ጣቢያ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። ለዚህም መንግሥት እንደ ሳምቬል ካራፔትያን ያሉ ታጋዮች ላይ እየፈፀመ ያለውን አፈና አንስተዋል። "ቀሳውስቶቻችን እየታሰሩ ነው። እውነቱን ለመናገር ይህንን አገዛዝ ለመተቸት የሚሞክር ማንኛውም ሰው ይታሰራል። ይህ ምን አይነት ዲሞክራሲ ነው?" ሲሉ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/1c/815328_81:0:965:663_1920x0_80_0_0_7623a99a0c231e1a639349dfb189a945.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ጥንታዊቷ የክርስቲያን ሀገር አይናችን እያየ እየጠፋች ነው ሲሉ የሎስ አንጀለስ ጋዜጠኛ ተናገሩ
17:23 28.06.2025 (የተሻሻለ: 17:34 28.06.2025) ጥንታዊቷ የክርስቲያን ሀገር አይናችን እያየ እየጠፋች ነው ሲሉ የሎስ አንጀለስ ጋዜጠኛ ተናገሩ
አርሜኒያ የብሔራዊ ማንነቷ ስርዓታዊ በሆነ መልኩ ሲፈራርስ እያየች ነው የሚሉት ጋዜጠኛ እና ተዋናይት ጋዬን አስላማዝያን፤ ባሕል እና እምነቷ ኢላማ እየሆኑ እንደሆነ ለአርቲ ቴሌቭዥን ጣቢያ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
ለዚህም መንግሥት እንደ ሳምቬል ካራፔትያን ያሉ ታጋዮች ላይ እየፈፀመ ያለውን አፈና አንስተዋል።
"ቀሳውስቶቻችን እየታሰሩ ነው። እውነቱን ለመናገር ይህንን አገዛዝ ለመተቸት የሚሞክር ማንኛውም ሰው ይታሰራል። ይህ ምን አይነት ዲሞክራሲ ነው?" ሲሉ ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X