https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሪ ክምችት በ235% ጨመረ
የኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሪ ክምችት በ235% ጨመረ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሪ ክምችት በ235% ጨመረ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ የመጣ ነው በተባለው ለውጥ፤ በመደበኛው እና በጥቁር ገበያ መካከል ያለው የውጭ ምንዛሪ ተመን አሁን በከፍተኛ መጠን መጥበቡን የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ገልፀዋል።... 28.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-28T16:24+0300
2025-06-28T16:24+0300
2025-06-28T16:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/1c/814884_0:0:960:540_1920x0_80_0_0_a29ffed9fcbd7069541daccae1292dd8.jpg
የኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሪ ክምችት በ235% ጨመረ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ የመጣ ነው በተባለው ለውጥ፤ በመደበኛው እና በጥቁር ገበያ መካከል ያለው የውጭ ምንዛሪ ተመን አሁን በከፍተኛ መጠን መጥበቡን የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ገልፀዋል። ከማሻሻያው በኋላ በዚህ ዓመት የሸቀጦች ወጪ ንግድ ገቢ በ119%፣ የአገልግሎት ወጪ ንግድ ገቢ በ23% ከውጭ ሀገር በሀዋላ የሚላክ ገንዘብ በ22% እንዲሁም የውጭ እርዳታ በ93% ማደጉን ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/1c/814884_120:0:840:540_1920x0_80_0_0_9bd8d4d8408843b54c4c687e7348be52.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሪ ክምችት በ235% ጨመረ
16:24 28.06.2025 (የተሻሻለ: 16:34 28.06.2025) የኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሪ ክምችት በ235% ጨመረ
የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ የመጣ ነው በተባለው ለውጥ፤ በመደበኛው እና በጥቁር ገበያ መካከል ያለው የውጭ ምንዛሪ ተመን አሁን በከፍተኛ መጠን መጥበቡን የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ገልፀዋል።
ከማሻሻያው በኋላ በዚህ ዓመት የሸቀጦች ወጪ ንግድ ገቢ በ119%፣ የአገልግሎት ወጪ ንግድ ገቢ በ23% ከውጭ ሀገር በሀዋላ የሚላክ ገንዘብ በ22% እንዲሁም የውጭ እርዳታ በ93% ማደጉን ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X