የ2017 የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ-ግብር ትናንት በይፋ ተጀመረ
12:13 28.06.2025 (የተሻሻለ: 13:34 28.06.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የ2017 የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ-ግብር ትናንት በይፋ ተጀመረ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ያስጀመሩት ፕሮግራም "በመትከል ማንሰራራት" የሚል መሪ ቃል ተሰጥቶታል።
ለሰባተኛ ግዜ የሚካሄደው የችግኝ ተከላ ዘመቻ በአጠቃላይ በሀገሪቱ የተተከሉትን ችግኞች 47.5 ቢሊየን አካባቢ እንደሚያደርስ መሪው ተናግረዋል።
ይህም በሚቀጥለው ዓመት ከሚተከለው ጋር ተዳምሮ 54 ቢሊየን እንደሚደርስ አስታውቀዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
