የ2017 የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ-ግብር ትናንት በይፋ ተጀመረ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየ2017 የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ-ግብር ትናንት በይፋ ተጀመረ
የ2017 የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ-ግብር ትናንት በይፋ ተጀመረ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.06.2025
ሰብስክራይብ

የ2017 የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ-ግብር ትናንት በይፋ ተጀመረ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ያስጀመሩት ፕሮግራም "በመትከል ማንሰራራት" የሚል መሪ ቃል ተሰጥቶታል።

ለሰባተኛ ግዜ የሚካሄደው የችግኝ ተከላ ዘመቻ በአጠቃላይ በሀገሪቱ የተተከሉትን ችግኞች 47.5 ቢሊየን አካባቢ እንደሚያደርስ መሪው ተናግረዋል።

ይህም በሚቀጥለው ዓመት ከሚተከለው ጋር ተዳምሮ 54 ቢሊየን እንደሚደርስ አስታውቀዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የ2017 የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ-ግብር ትናንት በይፋ ተጀመረ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የ2017 የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ-ግብር ትናንት በይፋ ተጀመረ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የ2017 የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ-ግብር ትናንት በይፋ ተጀመረ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0