https://amh.sputniknews.africa
የየሬቫን ፍርድ ቤት ሊቀ ጳጳስ አጃፓክያን ለሁለት ወራት እንዲታሰሩ ማዘዙን ጠበቃቸው ተናገሩ
የየሬቫን ፍርድ ቤት ሊቀ ጳጳስ አጃፓክያን ለሁለት ወራት እንዲታሰሩ ማዘዙን ጠበቃቸው ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የየሬቫን ፍርድ ቤት ሊቀ ጳጳስ አጃፓክያን ለሁለት ወራት እንዲታሰሩ ማዘዙን ጠበቃቸው ተናገሩ የሊቀ ጳጳሱ ጠበቃ አራ ዞህራብያን ጠበቃ "ውሳኔው መሠረተ ቢስ እና ሕገወጥ ነው። ይግባኝ እንላለን" ብለዋል። የአርሜኒያ ሐዋርያዊት ቤተ-ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ... 28.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-28T12:42+0300
2025-06-28T12:42+0300
2025-06-28T13:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/1c/812441_0:11:1231:703_1920x0_80_0_0_27d4833f19a2e01ed6453a89f95d24e9.jpg
የየሬቫን ፍርድ ቤት ሊቀ ጳጳስ አጃፓክያን ለሁለት ወራት እንዲታሰሩ ማዘዙን ጠበቃቸው ተናገሩ የሊቀ ጳጳሱ ጠበቃ አራ ዞህራብያን ጠበቃ "ውሳኔው መሠረተ ቢስ እና ሕገወጥ ነው። ይግባኝ እንላለን" ብለዋል። የአርሜኒያ ሐዋርያዊት ቤተ-ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ሚካኤል አጃፓክያን ዓርብ ዕለት የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ በማድረግ ተጠርጥረው ታስረዋል። አጃፓክያን ክሱን ፈጠራ ነው በማለት ውድቅ አድርገውታል። አጃፓክያን ጠቅላይ ሚኒስትር ኒኮል ፓሺንያንን ከሥልጣን የማውረድ ሂደት ለማስጀመር በዚያው ዕለት የአርሜኒያ ተቃዋሚ ቡድን ለጠቅላይ ሚኒስትርነት በእጩነት አቅርቧቸዋል። ሊቀ ጳጳሱ "በቤተክርስቲያን አገልግሎቴ ደስተኛ ነኝ" በማለት ለእጩነት እንዳይታሰቡ ጠይቀዋል። በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/1c/812441_140:0:1092:714_1920x0_80_0_0_0b73dfea2b815d249457f6339863787f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የየሬቫን ፍርድ ቤት ሊቀ ጳጳስ አጃፓክያን ለሁለት ወራት እንዲታሰሩ ማዘዙን ጠበቃቸው ተናገሩ
12:42 28.06.2025 (የተሻሻለ: 13:34 28.06.2025) የየሬቫን ፍርድ ቤት ሊቀ ጳጳስ አጃፓክያን ለሁለት ወራት እንዲታሰሩ ማዘዙን ጠበቃቸው ተናገሩ
የሊቀ ጳጳሱ ጠበቃ አራ ዞህራብያን ጠበቃ "ውሳኔው መሠረተ ቢስ እና ሕገወጥ ነው። ይግባኝ እንላለን" ብለዋል።
የአርሜኒያ ሐዋርያዊት ቤተ-ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ሚካኤል አጃፓክያን ዓርብ ዕለት የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ በማድረግ ተጠርጥረው ታስረዋል። አጃፓክያን ክሱን ፈጠራ ነው በማለት ውድቅ አድርገውታል።
አጃፓክያን ጠቅላይ ሚኒስትር ኒኮል ፓሺንያንን ከሥልጣን የማውረድ ሂደት ለማስጀመር በዚያው ዕለት የአርሜኒያ ተቃዋሚ ቡድን ለጠቅላይ ሚኒስትርነት በእጩነት አቅርቧቸዋል። ሊቀ ጳጳሱ "በቤተክርስቲያን አገልግሎቴ ደስተኛ ነኝ" በማለት ለእጩነት እንዳይታሰቡ ጠይቀዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X