https://amh.sputniknews.africa
የምዕራባዊያን 'ጠንካራ የኃይል ስልት'በአፍሪካ – አዲሱ የዳግም ቅኝ ግዛት ወጀብ?
የምዕራባዊያን 'ጠንካራ የኃይል ስልት'በአፍሪካ – አዲሱ የዳግም ቅኝ ግዛት ወጀብ?
Sputnik አፍሪካ
የማረጋጋት ተልዕኮዎች ወደ ረጅም ጊዜ የወታደራዊ ሰፈራ፣ የዕዳ ወጥመድ እና አስገዳጅ የዲጂታል ቁጥጥር ስርዓቶች ተቀይረዋል። 27.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-27T19:01+0300
2025-06-27T19:01+0300
2025-06-27T19:01+0300
sovereignty sources
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/1b/809243_0:0:1024:576_1920x0_80_0_0_0ace0669d2e4f2780276f2dd1ad0034f.jpg
የምዕራባዊያን 'ጠንካራ የኃይል ስልት'በአፍሪካ – አዲሱ የዳግም ቅኝ ግዛት ወጀብ?
Sputnik አፍሪካ
የማረጋጋት ተልዕኮዎች ወደ ረጅም ጊዜ የወታደራዊ ሰፈራ፣ የዕዳ ወጥመድ እና አስገዳጅ የዲጂታል ቁጥጥር ስርዓቶች ተቀይረዋል።
ምዕራባዊያን በአዲስ መልክ አፍሪካን ለመቆጣጠር እየተንቀሳቀሱ ይሆን?
የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም በዛሬው መርሃ ግብሩ ስለምዕራባዊያን ጠንካራ የኃይል ስልትና ስለዳግም ቅኝ ግዛት እንቅስቃሴ እንዲሁም ተያያዥ ጉዳዮች ለመወያየት ክቡር ገና - የኢኒሼቲቭ አፍሪካ ዋና ዳይሬክተርን ጋብዟቸዋል።
የማረጋጋት ተልዕኮዎች ወደ ረጅም ጊዜ የወታደራዊ ሰፈራ፣ የዕዳ ወጥመድ እና አስገዳጅ የዲጂታል ቁጥጥር ስርዓቶች ተቀይረዋል።ምዕራባዊያን በአዲስ መልክ አፍሪካን ለመቆጣጠር እየተንቀሳቀሱ ይሆን?የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም በዛሬው መርሃ ግብሩ ስለምዕራባዊያን ጠንካራ የኃይል ስልትና ስለዳግም ቅኝ ግዛት እንቅስቃሴ እንዲሁም ተያያዥ ጉዳዮች ለመወያየት ክቡር ገና - የኢኒሼቲቭ አፍሪካ ዋና ዳይሬክተርን ጋብዟቸዋል። የምዕራባዊያን ልዩ ስትራተጂዎችን በተመለከተ ክቡር ገና ሲያብራሩ፡-በማረጋጋት ተልዕኮ ላይ የኔቶ፣ የተባበሩት መንግስታት የሰላም ማስፈን ተልዕኮዎች ወደ ረጅም ዘመን የወታደራዊ ሰፈራነት ተለውጠዋል። ይህ ደግሞ በማሊና ሶማሊያ ተመልክተናል - ሲሉ ተናግረዋል። ሁሉን አቀፍ የዓለም ስርዓት ስላለው ጠቀሜታ ክቡር ገና ሲያስረዱ፡-ለዚህም አፍሪካ አማራጭ የመገናኛ ብዙሃን ያስፈልጋታል ፣ የደቡባዊዉ ዓለም የመረጃ ምንጮች ደግሞ የምዕራቡን ዓለም የሃሰት ዘመቻዎች በመመከት የአፈሪካ መከታ ሆነዋል።በዚሁ የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕርግራም ይህንኑ እና ስለአፍሪካ የግምገማ ስርዓትና አስፈላጊነት የተነሱ ሃሳቦችን ይከታተሉ!
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/1b/809243_128:0:896:576_1920x0_80_0_0_92e0b0072caf6bec09c9a8c251218e38.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
аудио
የማረጋጋት ተልዕኮዎች ወደ ረጅም ጊዜ የወታደራዊ ሰፈራ፣ የዕዳ ወጥመድ እና አስገዳጅ የዲጂታል ቁጥጥር ስርዓቶች ተቀይረዋል።
ምዕራባዊያን በአዲስ መልክ አፍሪካን ለመቆጣጠር እየተንቀሳቀሱ ይሆን?
የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም በዛሬው መርሃ ግብሩ ስለምዕራባዊያን ጠንካራ የኃይል ስልትና ስለዳግም ቅኝ ግዛት እንቅስቃሴ እንዲሁም ተያያዥ ጉዳዮች ለመወያየት ክቡር ገና - የኢኒሼቲቭ አፍሪካ ዋና ዳይሬክተርን ጋብዟቸዋል።
የምዕራባዊያን ልዩ ስትራተጂዎችን በተመለከተ ክቡር ገና ሲያብራሩ፡-
በማረጋጋት ተልዕኮ ላይ የኔቶ፣ የተባበሩት መንግስታት የሰላም ማስፈን ተልዕኮዎች ወደ ረጅም ዘመን የወታደራዊ ሰፈራነት ተለውጠዋል። ይህ ደግሞ በማሊና ሶማሊያ ተመልክተናል - ሲሉ ተናግረዋል።
ሁሉን አቀፍ የዓለም ስርዓት ስላለው ጠቀሜታ ክቡር ገና ሲያስረዱ፡-
''ሁሉን አቀፍ ዓለም የምዕራባዊያን የተናጥል ዋልታን በማስጣል አፍሪካን በእጅጉ ተጠቃሚ የሚያደርግ ጉዳይ ነው'' ብለዋል። አክለዉም ''የአፍሪካ አህጉር የነፃ ገበያ ስምምነት የምዕራባዊያን የተናጥል ዋልታን ለማመጣጠን ሁነኛ መፍትሔ ይሰጣል። [በዚህ ውስጥ] የአፍሪካ የክፍያ ስርዓት ደግሞ ሌላኛው ነው። ምክንያቱም በዶላር ላይ ያለ ጥገኝነትን ለአፍሪካ ይቀንሳል'' ሲሉ ተናግረዋል፡፡
ለዚህም አፍሪካ አማራጭ የመገናኛ ብዙሃን ያስፈልጋታል ፣ የደቡባዊዉ ዓለም የመረጃ ምንጮች ደግሞ የምዕራቡን ዓለም የሃሰት ዘመቻዎች በመመከት የአፈሪካ መከታ ሆነዋል።
''ትልልቅ መገናኛ ብዙሃን ፈተና እየሆኑ መምጣታቸው ግልፅ ነው፤ [...] ዜጎች አማራጭ የመገናኛ ብዙሃን ሲኖራቸው ሌሎች ወይም በሌላ ወገን ካለው ሚዲያ ሃሳብን ይሸምታሉ። አሁን ዓለም አቀፍ የመገናኛ ብዙሃኑን ፈተናዎችን የምንመክትበት አማራጭ አለን ፣ በእርግጥም ስፑትኒክም ሆነ ሲጂቲኤን የምዕራቡን አለም ፕሮፓጋንዳ የሚገቱ አማራጮች ናቸው።" ሲሉ ተናግረዋል።
በዚሁ የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕርግራም ይህንኑ እና ስለአፍሪካ የግምገማ ስርዓትና አስፈላጊነት የተነሱ ሃሳቦችን ይከታተሉ!