የሱዳን መንግሥት ፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ አሸባሪ ድርጅት ተብሎ እንዲፈረጅ ጠየቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሱዳን መንግሥት ፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ አሸባሪ ድርጅት ተብሎ እንዲፈረጅ ጠየቀ
የሱዳን መንግሥት ፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ አሸባሪ ድርጅት ተብሎ እንዲፈረጅ ጠየቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 27.06.2025
ሰብስክራይብ

የሱዳን መንግሥት ፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ አሸባሪ ድርጅት ተብሎ እንዲፈረጅ ጠየቀ

ከሚያዝያ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ከሀገሪቱ ጦር ጋር ሲፋለም የቆየው የአማፂው ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ስጋት እየጨመረ መምጣቱን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል። ይህንን ስጋት ችላ ማለት ሱዳንን ብቻ ሳይሆን ቀጣናውን አደጋ ላይ እንደሚጥል ሚኒስቴሩ አስታውቋል።

የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ማክሰኞ በማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የተመድ የተቀናጀ የማረጋጋት ተልዕኮ በቢራኦ ከተማ “በተጠረጠሩ የሱዳን ታጣቂዎች” በተፈፀመበት ጥቃት የአንድ ሰላም አስከባሪ ህይወት ማለፉን አውግዟል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0