https://amh.sputniknews.africa
የዩክሬን ጦር በዛፖሮዥያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ሠራተኞች ላይ የድሮን ጥቃት መሰንዘሩ ተገለፀ
የዩክሬን ጦር በዛፖሮዥያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ሠራተኞች ላይ የድሮን ጥቃት መሰንዘሩ ተገለፀ
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬን ጦር በዛፖሮዥያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ሠራተኞች ላይ የድሮን ጥቃት መሰንዘሩ ተገለፀጥቃቱ ከኒውክሌር ኃይል ማመንጫው ክፍሎች ከ350-400 ሜትሮች ርቀት ላይ ነው የተፈጸመው። የጣቢያው ሠራተኞች በጊዜው በመጠለላቸው ምንም ጉዳት... 27.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-27T11:27+0300
2025-06-27T11:27+0300
2025-06-27T11:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/1b/803449_0:0:900:506_1920x0_80_0_0_0fe9702e79e2df138cd587310b1bd7fe.jpg
የዩክሬን ጦር በዛፖሮዥያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ሠራተኞች ላይ የድሮን ጥቃት መሰንዘሩ ተገለፀጥቃቱ ከኒውክሌር ኃይል ማመንጫው ክፍሎች ከ350-400 ሜትሮች ርቀት ላይ ነው የተፈጸመው። የጣቢያው ሠራተኞች በጊዜው በመጠለላቸው ምንም ጉዳት አልደረሰባቸውም።"በዩክሬን ጦር የሚፈጸሙ እንደነዚህ ያሉ ጥቃቶች የዛፖሮዥያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ደህንነት ላይ ስጋት የሚፈጥሩ የሽብር ድርጊቶች ናቸው። የኒውክሌር ሠራተኞች የሽብር ኢላማ መሆናቸው የኪዬቭ አገዛዝ ኢሰብዓዊነት አዲስ ደረጃ ላይ መድረሱን ያሳያል" ሲል የጣቢያው የፕሬስ አገልግሎት አስታውቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/1b/803449_113:0:788:506_1920x0_80_0_0_7ea62eefac1cc3c0e8c7d124b349784f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዩክሬን ጦር በዛፖሮዥያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ሠራተኞች ላይ የድሮን ጥቃት መሰንዘሩ ተገለፀ
11:27 27.06.2025 (የተሻሻለ: 11:34 27.06.2025) የዩክሬን ጦር በዛፖሮዥያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ሠራተኞች ላይ የድሮን ጥቃት መሰንዘሩ ተገለፀ
ጥቃቱ ከኒውክሌር ኃይል ማመንጫው ክፍሎች ከ350-400 ሜትሮች ርቀት ላይ ነው የተፈጸመው። የጣቢያው ሠራተኞች በጊዜው በመጠለላቸው ምንም ጉዳት አልደረሰባቸውም።
"በዩክሬን ጦር የሚፈጸሙ እንደነዚህ ያሉ ጥቃቶች የዛፖሮዥያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ደህንነት ላይ ስጋት የሚፈጥሩ የሽብር ድርጊቶች ናቸው። የኒውክሌር ሠራተኞች የሽብር ኢላማ መሆናቸው የኪዬቭ አገዛዝ ኢሰብዓዊነት አዲስ ደረጃ ላይ መድረሱን ያሳያል" ሲል የጣቢያው የፕሬስ አገልግሎት አስታውቋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X