https://amh.sputniknews.africa
የካሜሩን የሥራ እና ሙያ ሥልጠና ሚኒስትር ከኃላፊነታቸው በመልቀቅ ለፕሬዝዳንትነት እንደሚወዳደሩ አስታወቁ
የካሜሩን የሥራ እና ሙያ ሥልጠና ሚኒስትር ከኃላፊነታቸው በመልቀቅ ለፕሬዝዳንትነት እንደሚወዳደሩ አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
የካሜሩን የሥራ እና ሙያ ሥልጠና ሚኒስትር ከኃላፊነታቸው በመልቀቅ ለፕሬዝዳንትነት እንደሚወዳደሩ አስታወቁ "በዓለም አቀፍ መድረክ ፀንታ የምትቆም ካሜሩንን የማየት ህልም ስለላለኝ ለሪፐብሊኩ ፕሬዝዳንትነት በእጩነት ቀርቤያለሁ" ሲሉ ኢሳ ችሮማ ባካሪ... 27.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-27T10:47+0300
2025-06-27T10:47+0300
2025-06-27T11:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/1b/803010_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_ddc8802a5a4580547954de932e4c5b11.jpg
የካሜሩን የሥራ እና ሙያ ሥልጠና ሚኒስትር ከኃላፊነታቸው በመልቀቅ ለፕሬዝዳንትነት እንደሚወዳደሩ አስታወቁ "በዓለም አቀፍ መድረክ ፀንታ የምትቆም ካሜሩንን የማየት ህልም ስለላለኝ ለሪፐብሊኩ ፕሬዝዳንትነት በእጩነት ቀርቤያለሁ" ሲሉ ኢሳ ችሮማ ባካሪ በማህበራዊ ሚዲያ ባጋሩት መልዕክት ተናግረዋል። የካሜሩን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ በጥቅምት 2018 ዓ.ም ይካሄዳል። ፕሬዝዳንት ፖል ቢያ በድጋሚ ለመወዳደር ማቀዳቸውን እስካሁን አልገለፁም።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/1b/803010_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_84d62d94b46de2ff5ea202b4f5fc9f4f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የካሜሩን የሥራ እና ሙያ ሥልጠና ሚኒስትር ከኃላፊነታቸው በመልቀቅ ለፕሬዝዳንትነት እንደሚወዳደሩ አስታወቁ
10:47 27.06.2025 (የተሻሻለ: 11:04 27.06.2025) የካሜሩን የሥራ እና ሙያ ሥልጠና ሚኒስትር ከኃላፊነታቸው በመልቀቅ ለፕሬዝዳንትነት እንደሚወዳደሩ አስታወቁ
"በዓለም አቀፍ መድረክ ፀንታ የምትቆም ካሜሩንን የማየት ህልም ስለላለኝ ለሪፐብሊኩ ፕሬዝዳንትነት በእጩነት ቀርቤያለሁ" ሲሉ ኢሳ ችሮማ ባካሪ በማህበራዊ ሚዲያ ባጋሩት መልዕክት ተናግረዋል።
የካሜሩን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ በጥቅምት 2018 ዓ.ም ይካሄዳል። ፕሬዝዳንት ፖል ቢያ በድጋሚ ለመወዳደር ማቀዳቸውን እስካሁን አልገለፁም።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X