የናይጄሪያ ምክትል ፕሬዝዳንት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ግብዣ ኢትዮጵያ ገብተዋል

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየናይጄሪያ ምክትል ፕሬዝዳንት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ግብዣ ኢትዮጵያ ገብተዋል
የናይጄሪያ ምክትል ፕሬዝዳንት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ግብዣ ኢትዮጵያ ገብተዋል - Sputnik አፍሪካ, 1920, 27.06.2025
ሰብስክራይብ

የናይጄሪያ ምክትል ፕሬዝዳንት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ግብዣ ኢትዮጵያ ገብተዋል

ካሺም ሼቲማ አዲስ አበባ ሲደርሱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

ባለሥልጣኑ በኢትዮጵያ ቆይታቸው በተመረጡ የሀገሪቱ ክልሎች ቁልፍ የኢንዱስትሪ ዞኖች እና የግብርና ተቋማትን እንደሚጎበኙ የናይጄሪያ ሚዲያ ዘግቧል።

በተጨማሪም በ2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ማስጀመሪያ ላይ ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል።

ጉብኝቱ የኢትዮጵያ እና ናይጄሪያን ዲፕሎማሲያዊ ግኑኝነት እንደሚያጠናክር ታምኗል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየናይጄሪያ ምክትል ፕሬዝዳንት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ግብዣ ኢትዮጵያ ገብተዋል
የናይጄሪያ ምክትል ፕሬዝዳንት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ግብዣ ኢትዮጵያ ገብተዋል - Sputnik አፍሪካ, 1920, 27.06.2025
አዳዲስ ዜናዎች
0