የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ የሰጧቸው የቅርብ መግለጫዎች፦

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ የሰጧቸው የቅርብ መግለጫዎች፦
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ የሰጧቸው የቅርብ መግለጫዎች፦ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 26.06.2025
ሰብስክራይብ

የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ የሰጧቸው የቅርብ መግለጫዎች፦

▪ሩሲያ በኢራን እና በእስራኤል መካከል ያለው የተኩስ አቁም ወታደራዊ ውጥረቱን ያቆማል ብላ ተስፋ ታደርጋለች።

▪ኢራን ላይ ጥቃቶችን ለማቀድ እንደ መረጃ ምንጭ ሆኖ ያገለገለው የዓለም ዓቀፉ አቶሚክ ኢጀንሲ የማረጋገጫ ስርዓት ጥያቄ ውስጥ ገብቷል።

▪ወደ ድርድር ለመመለስ በኢራን እና በእስራኤል መካከል ያለውን የተኩስ አቁም ማስቀጠል እና ማጠናከር አስፈላጊ ነው።

▪ሞስኮ በኢራን እና በአቶሚክ ኤጀንሲው መካከል በነበረው ትብብር ላይ የደረሰው ጉዳት እንደሚጠገን ተስፋ ታደርጋለች፤ ለዚህም በርካታ ቅድመ ሁኔታዎች መሟላት አለባቸው።

▪የኔቶን የመከላከያ ወጪ ለመጨመር የተወሰነው ለ"ሩሲያ ስጋት" ምላሽ ነው ቢባልም፤ በእውነቱ አሜሪካን ለማስደሰት የተደረገ ነው።

▪የጀርመን አምባሳደር በቅርቡ ወደ ሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ተጠርተው በበርሊን በሩሲያ ጋዜጠኞች ላይ ለተወሰዱት እርምጃዎች የአጸፋ እርምጃ እንደሚከተል ይገለጽላቸዋል።

▪የሩሲያ እና ዩክሬን አዲስ ዙር ድርድር የሚካሄድበት ቀን በልዑካን ቡድን መሪዎች ይወሰናል፤ ከእነሱ መረጃ ይጠበቃል።

▪ሞስኮ ኢስታንቡል በሩሲያ እና በዩክሬን መካከል ለሚደረጉ ድርድሮች መድረክ ሆና እንደምትቀጥል ታምናለች።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0