የቻይናው ፊኒክስ ቲቪ ዘጋቢ በኩርስክ ክልል በዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላን በደረሰ ጥቃት ጉዳት ደርሰበት

ሰብስክራይብ

የቻይናው ፊኒክስ ቲቪ ዘጋቢ በኩርስክ ክልል በዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላን በደረሰ ጥቃት ጉዳት ደርሰበት

አንድ ምንጭ ለስፐትኒክ አንደተናገሩት ከሆነ በዩክሬን ጥቃት ስር ባሉ አካባቢዎች የሰዎችን ህይወት በሚመለከት ዘገባ እየሠራ ነበር።

ግለሰቡ አስፈላጊው የህክምና እርዳታ እያገኘ እንደሆነ ተገልጿል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0