6ኛው መላው ኢትዮጵያ ጨዋታዎች ውድድር በኦሮሚያ ክልል አሸናፊነት ተጠናቀቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ6ኛው መላው ኢትዮጵያ ጨዋታዎች ውድድር በኦሮሚያ ክልል አሸናፊነት ተጠናቀቀ
6ኛው መላው ኢትዮጵያ ጨዋታዎች ውድድር በኦሮሚያ ክልል አሸናፊነት ተጠናቀቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 26.06.2025
ሰብስክራይብ

6ኛው መላው ኢትዮጵያ ጨዋታዎች ውድድር በኦሮሚያ ክልል አሸናፊነት ተጠናቀቀ

ከ5 ሺህ በላይ ስፖርተኞች በተሳተፉበት ውድድር በወንዶች የእግር ኳስ የፍፃሜ ጨዋታ ኦሮሚያ ክልል ደቡብ ኢትዮጵያን 2 ለ 1 በማሸነፍ የወርቅ ሜዳሊያ እና የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል። በተመሳሳይ በሴቶች እግር ኳስ ኦሮሚያ ደቡብ ኢትዮጵያን 1 ለ 0 በመርታት የወርቅ ሜዳሊያ እና የዋንጫ ተሸልሟል።

🟠ኦሮሚያ ክልል 225 ሜዳሊያዎችን በመሰብሰብ 1ኛ፣

🟠አዲስ አበባ ከተማ በ220 ሜዳሊያዎችን 2ኛ እንዲሁም

🟠አማራ ክልል 143 ሜዳሊያዎችን በማግኘት 3ኛ ደረጃን ይዘው አጠናቅቀዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
6ኛው መላው ኢትዮጵያ ጨዋታዎች ውድድር በኦሮሚያ ክልል አሸናፊነት ተጠናቀቀ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
6ኛው መላው ኢትዮጵያ ጨዋታዎች ውድድር በኦሮሚያ ክልል አሸናፊነት ተጠናቀቀ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
6ኛው መላው ኢትዮጵያ ጨዋታዎች ውድድር በኦሮሚያ ክልል አሸናፊነት ተጠናቀቀ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0