https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ አቅም ያሳድጋሉ የተባሉ ስድስት መርከቦችን ወደ ሥራ የማስገባት ሂደት መጀመሩ ተገለፀ
የኢትዮጵያን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ አቅም ያሳድጋሉ የተባሉ ስድስት መርከቦችን ወደ ሥራ የማስገባት ሂደት መጀመሩ ተገለፀ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ አቅም ያሳድጋሉ የተባሉ ስድስት መርከቦችን ወደ ሥራ የማስገባት ሂደት መጀመሩ ተገለፀ ከመርከቦቹ በተጨማሪ ዘርፉን የሚያጠናክሩ በርካታ ተሽከርካሪዎች በግዢ ሂደት ላይ ስለመሆናቸው የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ... 26.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-26T15:15+0300
2025-06-26T15:15+0300
2025-06-26T15:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/1a/798368_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_196c2f9051571ec5287669d4fda833a0.jpg
የኢትዮጵያን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ አቅም ያሳድጋሉ የተባሉ ስድስት መርከቦችን ወደ ሥራ የማስገባት ሂደት መጀመሩ ተገለፀ ከመርከቦቹ በተጨማሪ ዘርፉን የሚያጠናክሩ በርካታ ተሽከርካሪዎች በግዢ ሂደት ላይ ስለመሆናቸው የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ ተናግረዋል፡፡አክለውም መንግሥት በተሻሻሉ የባሕር መሠረተ ልማቶች የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ለማሳደግ የባሕር በር መዳረሻ ለማግኝት ጥረት ላይ ነው ብለዋል።“የኢኮኖሚ ራዕይ ያለ የተረጋገጠ እና ዘመናዊ የባሕር አገልግሎት እውን ሊሆን አይችልም፡፡ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት እና ኢንዱስትሪ በአስተማማኝ የባሕር ትራንስፖርት ላይ የተመሠረቱ ናቸው” ማለታቸውን የሀገር ውስጥ ጋዜጣ ዘግቧል፡፡በሰው ሰራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/1a/798368_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_16148532606e63c2da42b37921c43ff3.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ አቅም ያሳድጋሉ የተባሉ ስድስት መርከቦችን ወደ ሥራ የማስገባት ሂደት መጀመሩ ተገለፀ
15:15 26.06.2025 (የተሻሻለ: 15:34 26.06.2025) የኢትዮጵያን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ አቅም ያሳድጋሉ የተባሉ ስድስት መርከቦችን ወደ ሥራ የማስገባት ሂደት መጀመሩ ተገለፀ
ከመርከቦቹ በተጨማሪ ዘርፉን የሚያጠናክሩ በርካታ ተሽከርካሪዎች በግዢ ሂደት ላይ ስለመሆናቸው የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ ተናግረዋል፡፡
አክለውም መንግሥት በተሻሻሉ የባሕር መሠረተ ልማቶች የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ለማሳደግ የባሕር በር መዳረሻ ለማግኝት ጥረት ላይ ነው ብለዋል።
“የኢኮኖሚ ራዕይ ያለ የተረጋገጠ እና ዘመናዊ የባሕር አገልግሎት እውን ሊሆን አይችልም፡፡ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት እና ኢንዱስትሪ በአስተማማኝ የባሕር ትራንስፖርት ላይ የተመሠረቱ ናቸው” ማለታቸውን የሀገር ውስጥ ጋዜጣ ዘግቧል፡፡
በሰው ሰራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X