የቱሪዝም ሚኒስቴር ከቴሌግራም የማህበራዊ ትስስር ገፅ ጋር ኢትዮጵያን በማስተዋወቅ በጋራ መሥራት እንደሚፈልግ ገለፀ
15:02 26.06.2025 (የተሻሻለ: 15:24 26.06.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየቱሪዝም ሚኒስቴር ከቴሌግራም የማህበራዊ ትስስር ገፅ ጋር ኢትዮጵያን በማስተዋወቅ በጋራ መሥራት እንደሚፈልግ ገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የቱሪዝም ሚኒስቴር ከቴሌግራም የማህበራዊ ትስስር ገፅ ጋር ኢትዮጵያን በማስተዋወቅ በጋራ መሥራት እንደሚፈልግ ገለፀ
የቴሌግራም ምክትል ፕሬዝዳንት ኢሊያ ፐሬኮፕስኪን የቱሪዝም መዳረሻዎችን ለመጎብኘት እና ለማስተዋወቅ ኢትዮጵያ ገብተዋል፡፡ በተጨማሪም ለካንሰር ህክምና መድሃኒቶችን ድጋፍ እንደሚያደርጉ ተገልጿል።
የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ከኩባንያው ምክትል ፕሬዝዳንት ጋር ባደረጉት ቆይታ ኢትዮጵያ ያላትን እምቅ የቱሪዝም ፀጋዎች ለማሳየትና ለማልማት መንግሥት እያከናወናቸው ያሉ ሥራዎችን በተመለከተ ገለፃ አድርገዋል።
በተጨማሪም በወር ከአንድ ቢሊየን በላይ ተጠቃሚዎች ካሉት የማሕበራዊ ትስስር ገፅ ጋር በጋራ መሥራት እንደሚፈልጉ ገልጸዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
