“የአርሜኒያ አምባገነናዊ ጭቆና የሀገሪቱን መረጋጋት እያዳከመ ነው” ሲሉ በእስር ላይ የሚገኙት ነጋዴው ሳምቬል ካራፔትያን ጠንካራ መግለጫ ሰጡ
11:21 26.06.2025 (የተሻሻለ: 11:34 26.06.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ“የአርሜኒያ አምባገነናዊ ጭቆና የሀገሪቱን መረጋጋት እያዳከመ ነው” ሲሉ በእስር ላይ የሚገኙት ነጋዴው ሳምቬል ካራፔትያን ጠንካራ መግለጫ ሰጡ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
“የአርሜኒያ አምባገነናዊ ጭቆና የሀገሪቱን መረጋጋት እያዳከመ ነው” ሲሉ በእስር ላይ የሚገኙት ነጋዴው ሳምቬል ካራፔትያን ጠንካራ መግለጫ ሰጡ
ባለጸጋው በጠበቃቸው አማካኝነት በአርሜኒያ የፖለቲካ ሁኔታ ላይ ከበድ ያለ ትችት ሰንዝረዋል፦
🟠 "ጥቁር/ነጭ" ክፍፍል፡- የመንግሥት ባለሥልጣናት የንግድ ሥራ አስፈጻሚዎችን፣ ሳይንቲስቶችን እና ጄኔራሎችን ሥርዓታዊ በሆነ መንገድ የሀገር ጠላት በማለት "ጥቁር ዝርዝር" ውስጥ ይከታሉ።
🟠 ዒላማ ያደረገ ማሳደድ፦ በርካታ ልሂቃን በተፈበረኩ የወንጀል ክሶች ምክንያት ለስደት ተዳርገዋል።
🟠 መጪው ፍርድ፦ "በነጭ” ዝርዝር ውስጥ የተካተቱት የተነጠሉ አናሳዎች መሆናቸው ሲጋለጥ፤ “በጥቁር መዝገብ የገቡት” ደግሞ ነፃ ይወጣሉ።"
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X