በእስራኤል እና በአሜሪካ የተካሄዱ ጥቃቶች የመካከለኛውን ምሥራቅ ሁኔታ በእጅጉ አባብሰውታል ሲሉ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስትር ገለፁ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበእስራኤል እና በአሜሪካ የተካሄዱ ጥቃቶች የመካከለኛውን ምሥራቅ ሁኔታ በእጅጉ አባብሰውታል ሲሉ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስትር ገለፁ
በእስራኤል እና በአሜሪካ የተካሄዱ ጥቃቶች የመካከለኛውን ምሥራቅ ሁኔታ በእጅጉ አባብሰውታል ሲሉ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስትር ገለፁ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 26.06.2025
ሰብስክራይብ

በእስራኤል እና በአሜሪካ የተካሄዱ ጥቃቶች የመካከለኛውን ምሥራቅ ሁኔታ በእጅጉ አባብሰውታል ሲሉ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስትር ገለፁ

ሚኒስትሩ አንድሬ ቤሎሶቭ ዓለም አቀፍ ወታደራዊ-ፖለቲካዊ ሁኔታዎች አሁንም ፈታኝ ሆነው መባባሳቸውን በሻንጋይ የትብብር ድርጅት ስብሰባ ላይ ተናግረዋል።

🟠 አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ወታደራዊ ተቋማት ላይ ያደረሱት ጥቃት ዓለም አቀፍ ሕግና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቻርተርን በግልጽ የጣሰ ነው፡፡

🟠 ሩሲያ በእስራኤል እና በኢራን መካከል ያለውን ውጥረት ለማርገብ አሸማጋይ ለመሆን ፈቃደኛ ነች፡፡

🟠 የሽብር ርዕዮተ ዓለም መስፋፋት እና ታጣቂዎች ከመካከለኛው ምሥራቅ ወደ አፍጋኒስታን መፍለሳቸው ቀጥሏል፡፡

🟠 የዓለምን መረጋጋት የማስጠበቅ ኃላፊነት ያለባቸው ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ሚናቸው እጅግ በጣም ተዳክሟል።

ዩክሬን፦

🟠 የሩሲያ ጦር በሰሜን ምስራቅ ወታደራዊ ዲስትሪክት ውስጥ የተሳካ የማጥቃት ዘመቻ እያካሄደ ነው፡፡

🟠 የኪዬቭ አገዛዝ ሽንፈቱ የማይቀር መሆኑን በመረዳቱ በሽብር ድርጊቶች ላይ እየተማመነ ነው፡፡

🟠 ሩሲያ ግጭቱን ለማቆም ፈቃደኛ እንደሆነች ደጋግማ ገልጻለች።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0