የማሊ ፕሬዝዳንት በሩሲያ ታታርስታን ግዛት ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው
17:04 25.06.2025 (የተሻሻለ: 17:24 25.06.2025)
© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የማሊ ፕሬዝዳንት በሩሲያ ታታርስታን ግዛት ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው
አሲሚ ጎይታ ዛሬ ከግዛቱ መሪ ሩስታም ሚኒካኖቭ ጋር ለመገናኘት ነው ታታርስታን ሪፐብሊክ የገቡት፡፡
በዋና ከተማዋ ካዛን አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በሚኒካኖቭ እና በሩሲያ ምክትል መከላከያ ሚኒስትር ዩኑስ-ቤክ የቭኩሮቭ የክብር አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
የማሊው መሪ ባሕላዊ የሩሲያ ምግቦችን (ዳቦ ከጨው ጋር) እና የታታር ምግቦችን (ቻክ-ቻክ፤ የተጠበሰ የኬክ ዓይነት) ቀምሰዋል።
በጎይታ እና በሚኒካኖቭ መካከል የሚደረገው ውይይት ዛሬ ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
