በአርሜኒያ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበአርሜኒያ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለፀ
በአርሜኒያ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 25.06.2025
ሰብስክራይብ

በአርሜኒያ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለፀ

የአርመኒያ ፓሊስ ከሊቀ ጳጳስ ባግራት ጋልስትያን በተጨማሪ ሰባት ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር አውሏል። ከነዚህም መካከል፦

🟠 የካራባክ የፓርላማ አባል ዳዊት ጋልስቲያን፣

🟠 ጡረታኛው ኮሎኔል ሚግራን ማከሱድያን፣

🟠 የአርሜኒያ አብዮታዊ ፌዴሬሽን የፖለቲካ ፓርቲ ከፍተኛ አካል አባል ኢጎር ሳርግስያን፣

🟠 ነጋዴው ቲግራን ጋልስቲያን እና

🟠 የካራባክ ጦርነት ጀግና አራ ሮስቶምያን አባትና አክቲቪስት ይገኙበታል።

የአርሜኒያ ብሔራዊ ደህንነት አገልግሎት የካራባክ ፓርላማ አፈ-ጉባኤ አሾት ዳንዬልያን መኖሪያ ቤት እንደፈተሸም የሀገሪቱ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0