https://amh.sputniknews.africa
ብሪክስ መካከለኛው ምሥራቅ ከጅምላ ጨራሽ መሳሪያዎች የጸዳ ቀጣና እንዲሆን ጥሪ አቀረበ
ብሪክስ መካከለኛው ምሥራቅ ከጅምላ ጨራሽ መሳሪያዎች የጸዳ ቀጣና እንዲሆን ጥሪ አቀረበ
Sputnik አፍሪካ
ብሪክስ መካከለኛው ምሥራቅ ከጅምላ ጨራሽ መሳሪያዎች የጸዳ ቀጣና እንዲሆን ጥሪ አቀረበ"ብሪክስ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቻርተር ውስጥ በተካተቱት መርሆች መሠረት በቀጣናው ዘላቂ መረጋጋትን ለማምጣት፣ ዓለም አቀፍ ሰላምንና ደኅንነትን ለማጠናከር... 25.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-25T15:50+0300
2025-06-25T15:50+0300
2025-06-25T16:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/19/786530_0:68:1280:788_1920x0_80_0_0_bf6152daa1f2aa1e5c319a76b4323f27.jpg
ብሪክስ መካከለኛው ምሥራቅ ከጅምላ ጨራሽ መሳሪያዎች የጸዳ ቀጣና እንዲሆን ጥሪ አቀረበ"ብሪክስ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቻርተር ውስጥ በተካተቱት መርሆች መሠረት በቀጣናው ዘላቂ መረጋጋትን ለማምጣት፣ ዓለም አቀፍ ሰላምንና ደኅንነትን ለማጠናከር እንዲሁም ዲፕሎማሲና ሰላማዊ ውይይትን ለማጎልበት ቁርጠኛ ነው” ሲል የብራዚል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያወጣው የጋራ መግለጫ ገልጿል።የብሪክስ ሀገራት እስራኤል ከሰኔ 6 ጀምሮ በኢራን ላይ ያደረሰችው ጥቃት ዓለም አቀፍ ሕግና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቻርተርን የሚጥስ መሆኑን ዳግም ተናግረዋል።የብሪክስ ሀገራት ውጥረቶች እንዲረግቡና ሰላማዊ መፍትሔ እንዲያገኙ በማሳሳብ፤ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ሕግን መሠረት በማድረግ ሲቪሎችን፣ ሲቪል መሠረተ ልማቶችንና ሰላማዊ የኒውክሌር ተቋማትን መጠበቅ እንደሚያስፈልግ አጽንኦት ሰጥተዋል።“ሰዎችንና አካባቢን ከጉዳት ለመጠበቅ የኒውክሌር ደህንነት ሁልጊዜም መረጋገጥ አለበት፡፡ በዚህ ረገድ ክልላዊ ችግሮችን ለመፍታት ያለሙ ዲፕሎማሲያዊ ተነሳሽነቶችን እንደግፋለን” ሲል የጋራ መግለጫቸው አመልክቷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/19/786530_70:0:1210:855_1920x0_80_0_0_666d8b837931e6fcb7a6858bd2783636.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ብሪክስ መካከለኛው ምሥራቅ ከጅምላ ጨራሽ መሳሪያዎች የጸዳ ቀጣና እንዲሆን ጥሪ አቀረበ
15:50 25.06.2025 (የተሻሻለ: 16:04 25.06.2025) ብሪክስ መካከለኛው ምሥራቅ ከጅምላ ጨራሽ መሳሪያዎች የጸዳ ቀጣና እንዲሆን ጥሪ አቀረበ
"ብሪክስ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቻርተር ውስጥ በተካተቱት መርሆች መሠረት በቀጣናው ዘላቂ መረጋጋትን ለማምጣት፣ ዓለም አቀፍ ሰላምንና ደኅንነትን ለማጠናከር እንዲሁም ዲፕሎማሲና ሰላማዊ ውይይትን ለማጎልበት ቁርጠኛ ነው” ሲል የብራዚል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያወጣው የጋራ መግለጫ ገልጿል።
የብሪክስ ሀገራት እስራኤል ከሰኔ 6 ጀምሮ በኢራን ላይ ያደረሰችው ጥቃት ዓለም አቀፍ ሕግና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቻርተርን የሚጥስ መሆኑን ዳግም ተናግረዋል።
የብሪክስ ሀገራት ውጥረቶች እንዲረግቡና ሰላማዊ መፍትሔ እንዲያገኙ በማሳሳብ፤ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ሕግን መሠረት በማድረግ ሲቪሎችን፣ ሲቪል መሠረተ ልማቶችንና ሰላማዊ የኒውክሌር ተቋማትን መጠበቅ እንደሚያስፈልግ አጽንኦት ሰጥተዋል።
“ሰዎችንና አካባቢን ከጉዳት ለመጠበቅ የኒውክሌር ደህንነት ሁልጊዜም መረጋገጥ አለበት፡፡ በዚህ ረገድ ክልላዊ ችግሮችን ለመፍታት ያለሙ ዲፕሎማሲያዊ ተነሳሽነቶችን እንደግፋለን” ሲል የጋራ መግለጫቸው አመልክቷል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X