በሶማሌ ክልል 344 ፋብሪካዎች ተገነቡ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበሶማሌ ክልል 344 ፋብሪካዎች ተገነቡ
በሶማሌ ክልል 344 ፋብሪካዎች ተገነቡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 25.06.2025
ሰብስክራይብ

በሶማሌ ክልል 344 ፋብሪካዎች ተገነቡ

የክልሉ ኢንቨስትመንት እና ኢንዱስትሪ ቢሮ አምራች ኢንዱስትሪዎቹ ባለፉት ሰባት ዓመታት እንደተገነቡ አስታውቋል፡፡

ከነዚህ ውስጥ፦

🟠23 ትላልቅ አምራች ኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች፣

🟠123 መካከለኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች፣

🟠ቀሪዎቹ አነስተኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች እንደሆኑ ተገልጿል፡፡

በሶማሌ ክልል አሁን ያለው የፋብሪካ ቁጥር ወደ 424 እንዳደገ የሀገር ውስጥ ጋዜጣ ዘግቧል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0