https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በ10ኛው የአፍሪካ የፐብሊክ ሰርቪስ ቀን ተሸላሚ ሆነ
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በ10ኛው የአፍሪካ የፐብሊክ ሰርቪስ ቀን ተሸላሚ ሆነ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በ10ኛው የአፍሪካ የፐብሊክ ሰርቪስ ቀን ተሸላሚ ሆነ ተቋሙ ዘመኑን የዋጀ ቴክኖሎጂ በመጠቀም ለሕብረተሰቡ ቀልጣፋና የላቀ አገልግሎት በመስጠት ከአፍሪካ አንደኛ በመውጣት ተሸላሚ ሆኗል። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል... 25.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-25T13:33+0300
2025-06-25T13:33+0300
2025-06-25T13:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/19/785626_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_235f876b7b344c3efaa08ac476d480df.jpg
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በ10ኛው የአፍሪካ የፐብሊክ ሰርቪስ ቀን ተሸላሚ ሆነ ተቋሙ ዘመኑን የዋጀ ቴክኖሎጂ በመጠቀም ለሕብረተሰቡ ቀልጣፋና የላቀ አገልግሎት በመስጠት ከአፍሪካ አንደኛ በመውጣት ተሸላሚ ሆኗል። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ሽልማቱን ተረክበው በሰጡት አስተያየት ለቀጣይ ተመሳሳይ ሥራዎችን በመሥራት የኢትዮጵያን መልካም ስም ለማስጠራት ትልቅ መነሳሳትን ፈጥሯል ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/19/785626_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_c63b6da57fae17f31ce1e954b7217b51.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በ10ኛው የአፍሪካ የፐብሊክ ሰርቪስ ቀን ተሸላሚ ሆነ
13:33 25.06.2025 (የተሻሻለ: 13:54 25.06.2025) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በ10ኛው የአፍሪካ የፐብሊክ ሰርቪስ ቀን ተሸላሚ ሆነ
ተቋሙ ዘመኑን የዋጀ ቴክኖሎጂ በመጠቀም ለሕብረተሰቡ ቀልጣፋና የላቀ አገልግሎት በመስጠት ከአፍሪካ አንደኛ በመውጣት ተሸላሚ ሆኗል።
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ሽልማቱን ተረክበው በሰጡት አስተያየት ለቀጣይ ተመሳሳይ ሥራዎችን በመሥራት የኢትዮጵያን መልካም ስም ለማስጠራት ትልቅ መነሳሳትን ፈጥሯል ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X