ሩሲያ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ስብሰባ የእስራኤልን ድርብ መሥፈርት አጋለጠች

ሰብስክራይብ

ሩሲያ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ስብሰባ የእስራኤልን ድርብ መሥፈርት አጋለጠች

"እስራኤል የኒውክሌር መስፋፋትን በሚከለክለው የስምምነት ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ መጠየቋ አስገርሞናል" ሲሉ በተመድ የሩሲያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ቫሲሊ ኔበንዚያ ተናግረዋል።

እስራኤል የኒውክሌር አለመስፋፋት ስምምነትን ያለፈረመች ሲሆን 90 የሚደርሱ የኒውክሌር ጦር መሳሪያዎች እንዳሏት ይነገራል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0