የኢራን-እስራኤል ግጭት የዛሬ ምሽት ቁልፍ ክስተቶች፦

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢራን-እስራኤል ግጭት የዛሬ ምሽት ቁልፍ ክስተቶች፦
የኢራን-እስራኤል ግጭት የዛሬ ምሽት ቁልፍ ክስተቶች፦ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.06.2025
ሰብስክራይብ

የኢራን-እስራኤል ግጭት የዛሬ ምሽት ቁልፍ ክስተቶች፦

⏺ የእስራኤል ጦር ከተኩስ አቁሙ በኋላ ኢራን ሚሳኤል ተኩሳለች ብሏል። ኢራን አስተባብላለች።

⏺ ኢራናዊው የኒውክሌር ሳይንቲስት ሞሐመድ ረዛ ሰዲግ ከተኩስ አቁሙ በፊት በእስራኤል ጥቃት ተገድለዋል።

⏺ ትራምፕ ኢራን እና እስራኤል የተኩስ አቁም ስምምነቱን እንደጣሱና በሁለቱ ወገኖች ቅር እንደተሰኙ ገልፀዋል።

⏺ እስራኤል የተኩስ አቁም ስምምነቱን በመጣስ በሰሜን ኢራን ባዶ ቦታዎችን ደብድባለች።

⏺ ኢራናውያን የኒውክሌር ሳይንቲስቶች ቤተሰብና ልጆቻቸውን ጨምሮ በእስራኤል ጥቃቶች ተገድለዋል።

⏺ የኢራን ጤና ሚኒስቴር በእስራኤል ጥቃት 610 ሰዎች መሞታቸውንና 4 ሺህ 746 ሰዎች መቁሰላቸውን አስታውቋል።

⏺ ቴህራን ከእስራኤል ጋር የተደረገውን የተኩስ አቁም እንደምታከብር እና ለድርድር ዝግጁ መሆኗን አስታውቃለች።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0