https://amh.sputniknews.africa
አሜሪካ ኢራንን መደብደቧ በአውሮፓ ህብረት እና በአሜሪካ መካከል ያለውን አለመግባባት ያሳያል ሲሉ የፈረንሳይ የአውሮፓ ፓርላማ አባል ተናገሩ
አሜሪካ ኢራንን መደብደቧ በአውሮፓ ህብረት እና በአሜሪካ መካከል ያለውን አለመግባባት ያሳያል ሲሉ የፈረንሳይ የአውሮፓ ፓርላማ አባል ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
አሜሪካ ኢራንን መደብደቧ በአውሮፓ ህብረት እና በአሜሪካ መካከል ያለውን አለመግባባት ያሳያል ሲሉ የፈረንሳይ የአውሮፓ ፓርላማ አባል ተናገሩ "ትራምፕ ኢራንን በቦምብ ለመምታት ሲወስኑ አውሮፓ ድርድሩ እንዲቀጥል አጥብቆ ጠይቆ ነበር" ሲሉ ቲዬሪ ማሪያኒ... 24.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-24T18:57+0300
2025-06-24T18:57+0300
2025-06-24T19:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/18/782058_0:27:465:289_1920x0_80_0_0_2e3f0c7e0893b49035f09eb3b5fb4dc9.jpg
አሜሪካ ኢራንን መደብደቧ በአውሮፓ ህብረት እና በአሜሪካ መካከል ያለውን አለመግባባት ያሳያል ሲሉ የፈረንሳይ የአውሮፓ ፓርላማ አባል ተናገሩ "ትራምፕ ኢራንን በቦምብ ለመምታት ሲወስኑ አውሮፓ ድርድሩ እንዲቀጥል አጥብቆ ጠይቆ ነበር" ሲሉ ቲዬሪ ማሪያኒ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።መጪው የኔቶ ጉባኤ በትራምፕ እና በአውሮፓ ህብረት መካከል እየሰፋ የመጣውን ልዩነት በጉልህ ያሳያል ሲሉ ጠቁመዋል። ማሪያኒ አክለውም "ትራምፕ በአቋማቸው ከቀጠሉ አውሮፓ ህብረት ተጨማሪ ወታደራዊ ወጪዎችን ማለትም ተጨማሪ የአሜሪካ መሳሪያዎችን እንዲገዛ እንደገና መጠየቃቸው አይቀርም" ብለዋል። የኔቶ ዋና ፀሐፊ ማርክ ሩተ የህብረቱ አባላት ከኢራን ጋር የድርድር ጥሪ ያቀርባሉ ሲሉ ቀደም ብለው የተናገሩ ሲሆን የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በበኩላቸው አሜሪካ በኢራን ላይ የፈፀመችውን ጥቃት "ሕገ-ወጥ" ሲሉ ጠርተውታል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/18/782058_23:0:443:315_1920x0_80_0_0_9eb8932d871d85339a6fd8a038b08d36.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አሜሪካ ኢራንን መደብደቧ በአውሮፓ ህብረት እና በአሜሪካ መካከል ያለውን አለመግባባት ያሳያል ሲሉ የፈረንሳይ የአውሮፓ ፓርላማ አባል ተናገሩ
18:57 24.06.2025 (የተሻሻለ: 19:04 24.06.2025) አሜሪካ ኢራንን መደብደቧ በአውሮፓ ህብረት እና በአሜሪካ መካከል ያለውን አለመግባባት ያሳያል ሲሉ የፈረንሳይ የአውሮፓ ፓርላማ አባል ተናገሩ
"ትራምፕ ኢራንን በቦምብ ለመምታት ሲወስኑ አውሮፓ ድርድሩ እንዲቀጥል አጥብቆ ጠይቆ ነበር" ሲሉ ቲዬሪ ማሪያኒ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
መጪው የኔቶ ጉባኤ በትራምፕ እና በአውሮፓ ህብረት መካከል እየሰፋ የመጣውን ልዩነት በጉልህ ያሳያል ሲሉ ጠቁመዋል።
ማሪያኒ አክለውም "ትራምፕ በአቋማቸው ከቀጠሉ አውሮፓ ህብረት ተጨማሪ ወታደራዊ ወጪዎችን ማለትም ተጨማሪ የአሜሪካ መሳሪያዎችን እንዲገዛ እንደገና መጠየቃቸው አይቀርም" ብለዋል።
የኔቶ ዋና ፀሐፊ ማርክ ሩተ የህብረቱ አባላት ከኢራን ጋር የድርድር ጥሪ ያቀርባሉ ሲሉ ቀደም ብለው የተናገሩ ሲሆን የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በበኩላቸው አሜሪካ በኢራን ላይ የፈፀመችውን ጥቃት "ሕገ-ወጥ" ሲሉ ጠርተውታል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X