በእስራኤል ጥቃቶች የተገደሉ ኢራናውያን የኒውክሌር ሳይንቲስቶች እና ቤተሰቦቻቸው

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበእስራኤል ጥቃቶች የተገደሉ ኢራናውያን የኒውክሌር ሳይንቲስቶች እና ቤተሰቦቻቸው
በእስራኤል ጥቃቶች የተገደሉ ኢራናውያን የኒውክሌር ሳይንቲስቶች እና ቤተሰቦቻቸው - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.06.2025
ሰብስክራይብ

በእስራኤል ጥቃቶች የተገደሉ ኢራናውያን የኒውክሌር ሳይንቲስቶች እና ቤተሰቦቻቸው

ሰዲጊ ሳበር ዛሬ ጠዋት በጊላን በተፈፀመ ጥቃት የተገደለ ሲሆን ከጥቂት ቀናት በፊት የ17 ዓመቱ ልጁ ሞሐመድ ረዛ ሰዲቂ ሳበር እስራኤል ቴህራን በሚገኝ መንሪያ ቤት ላይ ባደረገችው ጥቃት ተገድሎ ነበር።

ኢሳር ታባታባኢ ቆምሸህ ታዋቂ የኒውክሌር ሳይንቲስት ሲሆኑ ከባለቤታቸው መንሱሬህ ሀጂ ሳሌም ጋር ሰኔ 14 በቤታቸው ላይ በተፈፀመ ጥቃት ተገድለዋል።

ሰይድ ሙስጠፋ ሰዳቲ-አርማኪ ከነቤተሰቦቻቸው በእስራኤል ጥቃት ተገድለዋል፤ ከሟቾቹ መካከል የስምንት እና የአስራ አምስት ዓመት ሴት ልጆቻቸው እና የአምስት ዓመት ወንድ ልጃቸው ይገኙበታል።

አሊ ባኩኢ ከማዛንዳራን የተገኙት የኒውክሌር ሳይንቲስት እና ቤተሰቦቻቸው ሰኔ 8 በተፈፀመ እስራኤል ጥቃት ተገድለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0