ኢትዮጵያ በ2024 ከፍተኛ ቀጥተኛ የውጭ ኢንቨስትመንት አድገት እንዳስመዘገበች አንድ ሪፖርት አመለከተ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ በ2024 ከፍተኛ ቀጥተኛ የውጭ ኢንቨስትመንት አድገት እንዳስመዘገበች አንድ ሪፖርት አመለከተ
ኢትዮጵያ በ2024 ከፍተኛ ቀጥተኛ የውጭ ኢንቨስትመንት አድገት እንዳስመዘገበች አንድ ሪፖርት አመለከተ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.06.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ በ2024 ከፍተኛ ቀጥተኛ የውጭ ኢንቨስትመንት አድገት እንዳስመዘገበች አንድ ሪፖርት አመለከተ

በተመድ የንግድና ልማት ጉባኤ የ2025 የዓለም ኢንቨስትመንት ሪፖርት መሠረት ሀገሪቷ እ.ኤ.አ. በ2024 ያስመዘገበችው ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር የ21 ነጥብ 9 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል።

በዚህም የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት በመሳብ ከምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ሀገር ሆናለች፡፡

ኢትዮጵያ በቴሌኮሙኒኬሽን፣ በታዳሽ ኃይል፣ በአግሪቢዝነስ እና በሎጅስቲክስ ላይ ኢንቨስትመንቶች እንደሳበች ሪፖርቱ አመላክቷል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0