በኢትዮጵያ ሁለተኛው የዓይን ባንክ በጅማ ሪፈራል ሆስፒታል ሥራ ሊጀምር መሆኑ ተገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበኢትዮጵያ ሁለተኛው የዓይን ባንክ በጅማ ሪፈራል ሆስፒታል ሥራ ሊጀምር መሆኑ ተገለፀ
በኢትዮጵያ ሁለተኛው የዓይን ባንክ በጅማ ሪፈራል ሆስፒታል ሥራ ሊጀምር መሆኑ ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.06.2025
ሰብስክራይብ

በኢትዮጵያ ሁለተኛው የዓይን ባንክ በጅማ ሪፈራል ሆስፒታል ሥራ ሊጀምር መሆኑ ተገለፀ

የኢትዮጵያ ደምና ህብረህዋስ ባንክ አገልግሎት ባለሙያዎችን የማሰልጠን ሥራ መጀመሩን አስታውቋል።

የአገልግሎቱን ኃላፊ ያጣቀሰው የሀገር ውስጥ ሚዲያ በኢትዮጵያ የዓይን ብሌን ማንሳት የሚችለው የዓይን ባንክ አንድ ብቻ መሆኑ ተደራሽነት ላይ ውስንነት ፈጥሮ እንደቆየ አመላክቷል፡፡

በቀጣይ የዓይን ባንክ ለማቋቋም፣ ብቁ ባለሙያዎችን ለማፍራት፣ ግብዓቶችን ለማሟላት እና የማህበረሰቡን ግንዛቤ ለማሳደግ መታቀዱም ተገልጿል፡፡

በሰው ሰራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0