ሩሲያ ለአፍሪካ የምታቀርበዉ የማዳበሪያ ምርት በሦስት ዓመታት ውስጥ በ1 ነጥብ 5 እጥፍ መጨመሩ ተገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሩሲያ ለአፍሪካ የምታቀርበዉ የማዳበሪያ ምርት በሦስት ዓመታት ውስጥ በ1 ነጥብ 5 እጥፍ መጨመሩ ተገለፀ
ሩሲያ ለአፍሪካ የምታቀርበዉ የማዳበሪያ ምርት በሦስት ዓመታት ውስጥ በ1 ነጥብ 5 እጥፍ መጨመሩ ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.06.2025
ሰብስክራይብ

ሩሲያ ለአፍሪካ የምታቀርበዉ የማዳበሪያ ምርት በሦስት ዓመታት ውስጥ በ1 ነጥብ 5 እጥፍ መጨመሩ ተገለፀ

የሩሲያ ማዳበሪያ አምራቾች ማኅበር ፕሬዝዳንት አንድሬ ጉሪየቭ አፍሪካ ለሩሲያ የማዳበሪያ ምርቶች ዋነኛ የፍላጎት ምንጭ ትሆናለች ሲሉ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።

"አፍሪካ የማዳበሪያ ፍላጎቷ እየጨመረ የመጣ ተስፋ ሰጪ የግብርና ክልል ናት" በማለት ከ #SPIEF2025 ጎን ለጎን በነበረ መርሃ- ግብር ላይ ተናግረዋል።

አክለውም ገበያው ትልቅ ቢሆንም የመሠረተ ልማት አለመዳበር ተግዳሮት እንደሆነ በመግለፅ፤ የወደብና የባቡር መስመሮችን ማሻሻል አቅርቦቱን እንደሚያሳድግ ገልፀዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0