ኢትዮጵያ የከርሰ ምድር ጥናት ሥልጠና ለሱዳናውያን ባለሙያዎች ሰጠች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ የከርሰ ምድር ጥናት ሥልጠና ለሱዳናውያን ባለሙያዎች ሰጠች
ኢትዮጵያ የከርሰ ምድር ጥናት ሥልጠና ለሱዳናውያን ባለሙያዎች ሰጠች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.06.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ የከርሰ ምድር ጥናት ሥልጠና ለሱዳናውያን ባለሙያዎች ሰጠች

ሥልጠናው በኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት እንደተሠጠ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታውቋል።

በመርሃ-ግብሩ ማስጀመሪያ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር መለስ አለም በከርሰ ምድር ውሃ ምርምር ቁፋሮ ኢትዮጵያ በአቅም ግንባታ ዘርፉ ለአፍሪካ ወንድሞች ሥልጠና መስጠቷ መልካም ጅምር መሆኑን ተናግረዋል።

የንድፍ -ሃሳብ እና የመስክ ላይ የተግባር ልምምዶችን ያጣመረው ሥልጠናው፦

🟠የከርሰ ምድር ውሃ ፍለጋ፣

🟠የውሃ ቁፋሮ ምህንድስና እና

🟠የውሃ ጉድጓድ ምርመራን ያካትታል።

ተቋሙ ከዚህ በፊት ለ18 የአፍሪካ ሀገራት አለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ስልጠና መሰጠቱ ተገልጿል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ የከርሰ ምድር ጥናት ሥልጠና ለሱዳናውያን ባለሙያዎች ሰጠች
ኢትዮጵያ የከርሰ ምድር ጥናት ሥልጠና ለሱዳናውያን ባለሙያዎች ሰጠች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.06.2025
አዳዲስ ዜናዎች
0