የኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር ኩባንያ በጅቡቲ የዳመርጆግ የነዳጅ ማከማቻ ተቋም ትልቅ ድርሻ ለመያዝ ማቀዱን አስታወቀ
12:52 24.06.2025 (የተሻሻለ: 13:04 24.06.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር ኩባንያ በጅቡቲ የዳመርጆግ የነዳጅ ማከማቻ ተቋም ትልቅ ድርሻ ለመያዝ ማቀዱን አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር ኩባንያ በጅቡቲ የዳመርጆግ የነዳጅ ማከማቻ ተቋም ትልቅ ድርሻ ለመያዝ ማቀዱን አስታወቀ
በዚህም ከዳመርጆግ ፈሳሽ ጭነት ወደብ እስከ ናጋድ ባቡር ጣቢያ የሚዘልቅ የ17 ኪሎ ሜትር የባቡር መስመር ለመገንባት መታቀዱ ተገልጿል።
ይህ መስመር የባቡር ነዳጅ ትራንስፖርትን በማሳደግ በኢትዮጵያ ሎጂስቲክስ ዘርፍ ውስጥ ያለውን ትልቅ ክፍተት የመሙላት ግብ እንዳለው የሀገር ውስጥ ጋዜጣ ዘግቧል።
የአዋጭነት ጥናት የፕሮጀክቱ የካፒታል ወጪ 90 ሚሊየን ዶላር እንደሚደርስ ጠቁሟል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X