በኢራን-እስራኤል ግጭት ውስጥ የተከሰቱ የዛሬ ማለዳ ዋና ዋና ክስተቶች፦
10:41 24.06.2025 (የተሻሻለ: 11:04 24.06.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በኢራን-እስራኤል ግጭት ውስጥ የተከሰቱ የዛሬ ማለዳ ዋና ዋና ክስተቶች፦
▪እስራኤል ግቦቿን እንዳሳካች እና የተኩስ አቁም ስምምነቱን መቀበሏን የኔታንያሁ ጽሕፈት ቤት አስታውቋል።
▪ የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ እስራኤል ጥቃቷን ካቆመች ቴህራን ምላሽ መስጠት ታቆማለች ብለዋል።
▪ የተኩስ አቁም ስምምነቱ ከመጀመሩ ጥቂት ቀደም ብሎ ኢራን ስድስት የሚሳኤል ሞገዶችን ወደ እስራኤል ልካለች።
▪ከኢራን ሚሳኤሎች አንዱ በቤርሳቤህ ላይ ያረፈ ሲሆን የመኖሪያ ሕንፃዎችን ክፉኛ አውድሞ ሦስት ሰዎችን መግደሉ ዘገባዎች አመላክተዋል።
▪ ፕሬዝዳንት ትራምፕ በኢራን እና እስራኤል መካከል የተደረገው የተኩስ አቁም ስምምነት ተግባራዊ መሆኑን በማወጅ እንዳይጣስ አሳስበዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X