እስራኤል በኢራን ላይ በከፈተችው ዘመቻ ሙሉ በሙሉ ግቦቿን እንዳሳካች የኔታንያሁ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱእስራኤል በኢራን ላይ በከፈተችው ዘመቻ ሙሉ በሙሉ ግቦቿን እንዳሳካች የኔታንያሁ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ
እስራኤል በኢራን ላይ በከፈተችው ዘመቻ ሙሉ በሙሉ ግቦቿን እንዳሳካች የኔታንያሁ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.06.2025
ሰብስክራይብ

እስራኤል በኢራን ላይ በከፈተችው ዘመቻ ሙሉ በሙሉ ግቦቿን እንዳሳካች የኔታንያሁ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ

የኒውክሌር እና የሚሳኤል ስጋቶች እንደተወገዱም የጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢሮ መግለጫ አመልክቷል።

ሀገሪቱ የትራምፕን የተኩስ አቁም ሀሳብ እንደተቀበለች፤ ይሁን እንጂ በቴህራን የሚፈጸም ማንኛውንም የተኩስ አቁም ጥሰት በቆራጥነት እንደምትመልስ ፅሕፈት ቤቱ አክሎ ገልጿል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0