ትራምፕ ተኩስ አቁም ቢያውጁም ኢራን እስራኤል ላይ ጥቃት መሠንዘሯን ቀጥላለች

ሰብስክራይብ

ትራምፕ ተኩስ አቁም ቢያውጁም ኢራን እስራኤል ላይ ጥቃት መሠንዘሯን ቀጥላለች

የሃገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን በቴል አቪቭ የአየር መከላከያዎች ሥራ በዝቶባቸው እንደነበር እና የኢራን ሚሳኤል በኔጌቭ በረሃ ቤርሳቤህ ላይ መውደቁን ዘግበዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0