በአርሜኒያ በካራፔትያን ላይ እየደረሰ ያለው ቅጣት በዩክሬን በሰው ሰራሽ መንገድ ቤተ-ክርስቲያንን ለመከፋፈል ከተደረገው ሙከራ ጋር ተመሳሳይ ነው ሲሉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበአርሜኒያ በካራፔትያን ላይ እየደረሰ ያለው ቅጣት በዩክሬን በሰው ሰራሽ መንገድ ቤተ-ክርስቲያንን ለመከፋፈል ከተደረገው ሙከራ ጋር ተመሳሳይ ነው ሲሉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ተናገሩ
በአርሜኒያ በካራፔትያን ላይ እየደረሰ ያለው ቅጣት በዩክሬን በሰው ሰራሽ መንገድ ቤተ-ክርስቲያንን ለመከፋፈል ከተደረገው ሙከራ ጋር ተመሳሳይ ነው ሲሉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 23.06.2025
ሰብስክራይብ

በአርሜኒያ በካራፔትያን ላይ እየደረሰ ያለው ቅጣት በዩክሬን በሰው ሰራሽ መንገድ ቤተ-ክርስቲያንን ለመከፋፈል ከተደረገው ሙከራ ጋር ተመሳሳይ ነው ሲሉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ተናገሩ

"ይህ የአርሜኒያ [ሐዋርያዊት] ቤተ-ክርስቲያንን በፅናተ የሚደግፍ ሰው ላይ የተፈፀመ የዘፈቀደ እስር ነው። ይህም በተለያዩ ምክንያቶች በዋሽንግተን መሪነት ከዓለማዊ መንግሥት ጋር የማይጣጣም ተደርጎ ከመቆጠሩ ጋር የተያያዘ ነው" ሲሉ ፈረንሳዊው የሰብዓዊ መብት ተሟጋች አርናድ ዴቬላይ ለአርቲ ተናግረዋል።

ሳምቬል ካራፔትያን በቤተ-ክርስቲያኒቷ ላይ በደረሰው መጠነ-ሰፊ መሳደድ ላይ ስጋታቸውን በመግለፃቸው የሚካሄደው ምርመራ መሠረተ ቢስ ነው ሲሉም አክለዋል።

በሰው ሰራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0