የአል-ሸባብ ታጣቂዎች ከደቡብ ሶማሊያ ቁልፍ ይዞታ ተነቀሉ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየአል-ሸባብ ታጣቂዎች ከደቡብ ሶማሊያ ቁልፍ ይዞታ ተነቀሉ
የአል-ሸባብ ታጣቂዎች ከደቡብ ሶማሊያ ቁልፍ ይዞታ ተነቀሉ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 23.06.2025
ሰብስክራይብ

የአል-ሸባብ ታጣቂዎች ከደቡብ ሶማሊያ ቁልፍ ይዞታ ተነቀሉ

የአፍሪካ ሕብረት የድጋፍ እና ማረጋጋት ተልዕኮ (አውሶም) እና የሶማሊያ ብሔራዊ ጦር ኃይሎች በጋራ ባካሄዱት "ኦፕሬሽን ሳይለንት ስቶርም" የተሰኘ ዘመቻ ስልታዊ ጠቀሜታ ያላቸውን የሳቢድ እና የአኖሌ መንደሮችን ከአል-ሻባብ* አስለቅቀዋል።

ለሶስት ቀናት የተካሄደው ዘመቻ አሸባሪዎች ጥቃት ለማቀድ እና ከአካባቢው ነዋሪዎች ገንዘብ ለመበዝበዝ የሚጠቀሙባቸውን ቁልፍ ቦታዎች ሰብሯል።

"ሳቢድ እና አኖሌ አሸባሪዎች አሰቃቂ ጥቃቶችን የሚያቅዱበት ስልታዊ ቦታ ሆኖ ቆይቷል" ሲሉ የአውሶም ሴክተር አንድ አዛዥ ጆሴፍ ሴሙዋንጋ ተናግረዋል።

በርካታ አሸባሪዎች ከተደመሰሱ እና ከፍተኛ መጠን ያለው ጥይት ከተያዘ በኋላ ጥምር ኃይሎቹ አካባቢውን ማስጠበቅ እና ወደ መካከለኛው ሸበሌ መግፋት ላይ አተኩረዋል።

የአውሶም አባል የሆኑት ሳም ካቩማ "የሶማሊያ የሽግግር እቅድን ለመተግበር ሙሉ በሙሉ ቁርጠኞች ነን" ሲሉ በድጋሚ አረጋግጠዋል።

*በሩሲያ እና በበርካታ ሀገራት በሕገ-ወጥነት የተፈረጀ የሽብር ድርጅት

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአል-ሸባብ ታጣቂዎች ከደቡብ ሶማሊያ ቁልፍ ይዞታ ተነቀሉ - Sputnik አፍሪካ
1/4
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአል-ሸባብ ታጣቂዎች ከደቡብ ሶማሊያ ቁልፍ ይዞታ ተነቀሉ - Sputnik አፍሪካ
2/4
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአል-ሸባብ ታጣቂዎች ከደቡብ ሶማሊያ ቁልፍ ይዞታ ተነቀሉ - Sputnik አፍሪካ
3/4
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአል-ሸባብ ታጣቂዎች ከደቡብ ሶማሊያ ቁልፍ ይዞታ ተነቀሉ - Sputnik አፍሪካ
4/4
1/4
2/4
3/4
4/4
አዳዲስ ዜናዎች
0