https://amh.sputniknews.africa
ደቡብ አፍሪካ የብሪክስን ልምዷን በመጠቀም የቡድን 20 ሊቀመንበርነቷን ለአፍሪካን ልማት ለመሟገት እየተጠቀመችበት እንደሆነ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ
ደቡብ አፍሪካ የብሪክስን ልምዷን በመጠቀም የቡድን 20 ሊቀመንበርነቷን ለአፍሪካን ልማት ለመሟገት እየተጠቀመችበት እንደሆነ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ደቡብ አፍሪካ የብሪክስን ልምዷን በመጠቀም የቡድን 20 ሊቀመንበርነቷን ለአፍሪካን ልማት ለመሟገት እየተጠቀመችበት እንደሆነ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ ፖል ማሻቲሌ "የአፍሪካ ሀገራት በአህጉሪቱ ሕዝቦች ላይ እንዲያተኩሩ ካለባቸው የዕዳ ጫና ነፃ... 23.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-23T17:14+0300
2025-06-23T17:14+0300
2025-06-23T17:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/17/768571_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_1b5f65618ec3aae6f19909e1f19866d6.jpg
ደቡብ አፍሪካ የብሪክስን ልምዷን በመጠቀም የቡድን 20 ሊቀመንበርነቷን ለአፍሪካን ልማት ለመሟገት እየተጠቀመችበት እንደሆነ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ ፖል ማሻቲሌ "የአፍሪካ ሀገራት በአህጉሪቱ ሕዝቦች ላይ እንዲያተኩሩ ካለባቸው የዕዳ ጫና ነፃ እንዲወጡ ማድረግ አለብን" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። የደቡባዊ ዓለም ሀገራት እርስ በርሳቸው እኩልና ምቹ በሆነ የንግድ ስምምነት እጅግ በጣም ከፍተኛ እድገት አስመዝገበዋል ብለዋል፡፡ አክለውም ብሪክስ በምዕራባውያን ኢኮኖሚያዊ ፖሊሲዎች ላይ ያለውን ጥገኝነት በመቀነስ ረገድ የሚጫወተውን ሚና አንስተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ደቡብ አፍሪካ የብሪክስን ልምዷን በመጠቀም የቡድን 20 ሊቀመንበርነቷን ለአፍሪካን ልማት ለመሟገት እየተጠቀመችበት እንደሆነ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ደቡብ አፍሪካ የብሪክስን ልምዷን በመጠቀም የቡድን 20 ሊቀመንበርነቷን ለአፍሪካን ልማት ለመሟገት እየተጠቀመችበት እንደሆነ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ
2025-06-23T17:14+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/17/768571_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_0d9a6d6e2891dfbd113f9cdf52ab4a1e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ደቡብ አፍሪካ የብሪክስን ልምዷን በመጠቀም የቡድን 20 ሊቀመንበርነቷን ለአፍሪካን ልማት ለመሟገት እየተጠቀመችበት እንደሆነ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ
17:14 23.06.2025 (የተሻሻለ: 17:34 23.06.2025) ደቡብ አፍሪካ የብሪክስን ልምዷን በመጠቀም የቡድን 20 ሊቀመንበርነቷን ለአፍሪካን ልማት ለመሟገት እየተጠቀመችበት እንደሆነ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ
ፖል ማሻቲሌ "የአፍሪካ ሀገራት በአህጉሪቱ ሕዝቦች ላይ እንዲያተኩሩ ካለባቸው የዕዳ ጫና ነፃ እንዲወጡ ማድረግ አለብን" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
የደቡባዊ ዓለም ሀገራት እርስ በርሳቸው እኩልና ምቹ በሆነ የንግድ ስምምነት እጅግ በጣም ከፍተኛ እድገት አስመዝገበዋል ብለዋል፡፡ አክለውም ብሪክስ በምዕራባውያን ኢኮኖሚያዊ ፖሊሲዎች ላይ ያለውን ጥገኝነት በመቀነስ ረገድ የሚጫወተውን ሚና አንስተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X