ኢትዮጵያ በመጪው መስከረም የጋዝ ምርቷን ለገበያ እንደምታቀርብ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ይፋ አደረጉ
17:26 23.06.2025 (የተሻሻለ: 17:34 23.06.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ በመጪው መስከረም የጋዝ ምርቷን ለገበያ እንደምታቀርብ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ይፋ አደረጉ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ በመጪው መስከረም የጋዝ ምርቷን ለገበያ እንደምታቀርብ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ይፋ አደረጉ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሚዲያ አመራሮች እና የኮሚኒኬሽን ባለሙያዎች ጋር በነበራቸው ውይይት ላይ ሀገሪቱ የራሷን ጋዝ ለማምረት ጥረት ስታደርግ መቆየቷን ገልፀዋል።
ምርቱ ከሀገሪቱ የትኛው ክፍል እንደሚወጣ በግልፅ አለማሳወቃቸውን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ኢትዮጵያ ከዳንጎቴ ግሩፕ ጋር በመተባበር በሀገር ውስጥ ማዳበሪያ ለማምረት የሚያስችል ስምምነት ላይ መድረሷንም በመድረኩ ላይ አስታውቀዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X