https://amh.sputniknews.africa/20250623/768500.html
ኢትዮጵያ በመጪው መስከረም የጋዝ ምርቷን ለገበያ እንደምታቀርብ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ይፋ አደረጉ
ኢትዮጵያ በመጪው መስከረም የጋዝ ምርቷን ለገበያ እንደምታቀርብ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ይፋ አደረጉ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በመጪው መስከረም የጋዝ ምርቷን ለገበያ እንደምታቀርብ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ይፋ አደረጉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሚዲያ አመራሮች እና የኮሚኒኬሽን ባለሙያዎች ጋር በነበራቸው ውይይት ላይ ሀገሪቱ የራሷን ጋዝ ለማምረት ጥረት ስታደርግ... 23.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-23T17:26+0300
2025-06-23T17:26+0300
2025-06-23T17:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/17/768347_0:101:1080:709_1920x0_80_0_0_98bcdaebfad7e7ff2514909a45b3df15.jpg
ኢትዮጵያ በመጪው መስከረም የጋዝ ምርቷን ለገበያ እንደምታቀርብ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ይፋ አደረጉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሚዲያ አመራሮች እና የኮሚኒኬሽን ባለሙያዎች ጋር በነበራቸው ውይይት ላይ ሀገሪቱ የራሷን ጋዝ ለማምረት ጥረት ስታደርግ መቆየቷን ገልፀዋል።ምርቱ ከሀገሪቱ የትኛው ክፍል እንደሚወጣ በግልፅ አለማሳወቃቸውን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ኢትዮጵያ ከዳንጎቴ ግሩፕ ጋር በመተባበር በሀገር ውስጥ ማዳበሪያ ለማምረት የሚያስችል ስምምነት ላይ መድረሷንም በመድረኩ ላይ አስታውቀዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/17/768347_0:0:1080:810_1920x0_80_0_0_310b97a0cd6349b827ff9635024ebee1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ በመጪው መስከረም የጋዝ ምርቷን ለገበያ እንደምታቀርብ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ይፋ አደረጉ
17:26 23.06.2025 (የተሻሻለ: 17:34 23.06.2025) ኢትዮጵያ በመጪው መስከረም የጋዝ ምርቷን ለገበያ እንደምታቀርብ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ይፋ አደረጉ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሚዲያ አመራሮች እና የኮሚኒኬሽን ባለሙያዎች ጋር በነበራቸው ውይይት ላይ ሀገሪቱ የራሷን ጋዝ ለማምረት ጥረት ስታደርግ መቆየቷን ገልፀዋል።
ምርቱ ከሀገሪቱ የትኛው ክፍል እንደሚወጣ በግልፅ አለማሳወቃቸውን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ኢትዮጵያ ከዳንጎቴ ግሩፕ ጋር በመተባበር በሀገር ውስጥ ማዳበሪያ ለማምረት የሚያስችል ስምምነት ላይ መድረሷንም በመድረኩ ላይ አስታውቀዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X