https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ ፊቷን መልሳ ስለማታውቅ አፍሪካ ወደ ሞስኮ ፊቷን እያዞረች ነው ሲሉ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ተጠባባቂ ቃል አቀባይ ተናገሩ
ሩሲያ ፊቷን መልሳ ስለማታውቅ አፍሪካ ወደ ሞስኮ ፊቷን እያዞረች ነው ሲሉ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ተጠባባቂ ቃል አቀባይ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ ፊቷን መልሳ ስለማታውቅ አፍሪካ ወደ ሞስኮ ፊቷን እያዞረች ነው ሲሉ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ተጠባባቂ ቃል አቀባይ ተናገሩ "ሩሲያ አብዛኛዎቹ የአፍሪካ ሀገራት እገዛ በሚፈልጉበት ጊዜ፤ በነበሩባቸው ትግሎች ውስጥ እንዴት መርዳት፣ መደገፍ... 22.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-22T19:01+0300
2025-06-22T19:01+0300
2025-06-22T19:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/16/759715_7:0:633:352_1920x0_80_0_0_32ea3ecfc61ad0205386a1f31aef02e1.jpg
ሩሲያ ፊቷን መልሳ ስለማታውቅ አፍሪካ ወደ ሞስኮ ፊቷን እያዞረች ነው ሲሉ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ተጠባባቂ ቃል አቀባይ ተናገሩ "ሩሲያ አብዛኛዎቹ የአፍሪካ ሀገራት እገዛ በሚፈልጉበት ጊዜ፤ በነበሩባቸው ትግሎች ውስጥ እንዴት መርዳት፣ መደገፍ እና ከጎናቸው መቆም እንደሚችሉ ለማየት ሁልጊዜም ዝግጁ ናት" ሲሉ ኬዝ ኮዛ በርካታ የአፍሪካ ልዑካን በ #SPIEF2025 ላይ ለምን እንደተገኙ አስረድተዋል። ጠንካራው የሩሲያ-ደቡብ አፍሪካ ትስስር በታሪክ ላይ የተመሠረተ ነው። በአፓርታይድ ዘመን ሩሲያ ለአፓርታይድ ታጋዮች ስልጠና፣ የጦር መሳሪያ እና ሌሎች ድጋፎችን አድርጋለች ሲሉ ባለሥልጣኑ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሩሲያ ፊቷን መልሳ ስለማታውቅ አፍሪካ ወደ ሞስኮ ፊቷን እያዞረች ነው ሲሉ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ተጠባባቂ ቃል አቀባይ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ ፊቷን መልሳ ስለማታውቅ አፍሪካ ወደ ሞስኮ ፊቷን እያዞረች ነው ሲሉ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ተጠባባቂ ቃል አቀባይ ተናገሩ
2025-06-22T19:01+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/16/759715_86:0:555:352_1920x0_80_0_0_bd3bd2d33496af6d1cecb042a3fdfc23.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ ፊቷን መልሳ ስለማታውቅ አፍሪካ ወደ ሞስኮ ፊቷን እያዞረች ነው ሲሉ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ተጠባባቂ ቃል አቀባይ ተናገሩ
19:01 22.06.2025 (የተሻሻለ: 19:24 22.06.2025) ሩሲያ ፊቷን መልሳ ስለማታውቅ አፍሪካ ወደ ሞስኮ ፊቷን እያዞረች ነው ሲሉ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ተጠባባቂ ቃል አቀባይ ተናገሩ
"ሩሲያ አብዛኛዎቹ የአፍሪካ ሀገራት እገዛ በሚፈልጉበት ጊዜ፤ በነበሩባቸው ትግሎች ውስጥ እንዴት መርዳት፣ መደገፍ እና ከጎናቸው መቆም እንደሚችሉ ለማየት ሁልጊዜም ዝግጁ ናት" ሲሉ ኬዝ ኮዛ በርካታ የአፍሪካ ልዑካን በ #SPIEF2025 ላይ ለምን እንደተገኙ አስረድተዋል።
ጠንካራው የሩሲያ-ደቡብ አፍሪካ ትስስር በታሪክ ላይ የተመሠረተ ነው። በአፓርታይድ ዘመን ሩሲያ ለአፓርታይድ ታጋዮች ስልጠና፣ የጦር መሳሪያ እና ሌሎች ድጋፎችን አድርጋለች ሲሉ ባለሥልጣኑ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X