https://amh.sputniknews.africa
እስራኤል ኢራንን ለመደብደብ የምትሰጠውን መሠረተ ቢስ 'ሰበብ' ትታ ሰላምን መምረጥ አለባት ሲሉ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ
እስራኤል ኢራንን ለመደብደብ የምትሰጠውን መሠረተ ቢስ 'ሰበብ' ትታ ሰላምን መምረጥ አለባት ሲሉ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
እስራኤል ኢራንን ለመደብደብ የምትሰጠውን መሠረተ ቢስ 'ሰበብ' ትታ ሰላምን መምረጥ አለባት ሲሉ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ ፕሪቶሪያ የእስራኤል-ፍልስጤም እና የእስራኤል-ኢራን ውጥረቶችን ጨምሮ ሁልጊዜም ሰላማዊ የግጭት መፍቻ መንገዶችን... 22.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-22T18:47+0300
2025-06-22T18:47+0300
2025-06-22T19:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/16/759491_7:0:633:352_1920x0_80_0_0_8cce6c4965786e5f46a2b136d300f144.jpg
እስራኤል ኢራንን ለመደብደብ የምትሰጠውን መሠረተ ቢስ 'ሰበብ' ትታ ሰላምን መምረጥ አለባት ሲሉ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ ፕሪቶሪያ የእስራኤል-ፍልስጤም እና የእስራኤል-ኢራን ውጥረቶችን ጨምሮ ሁልጊዜም ሰላማዊ የግጭት መፍቻ መንገዶችን ትደግፋለች። ምክንያቱም ኃይል ውጥረትን ያባብሳል ሲሉ ፖል ማሻቲሌ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "ምክንያቱ ምንም ይሁን ምን፤ አንድ ሀገር ሌላን ሀገርን በቀላሉ ማጥቃት የሚችልበት መንገድ መኖር የለበትም" ሲሉ ምክትል ፕሬዝዳንቱ አስረግጠዋል።እስራኤል ኢራን የኒውክሌር ጦር መሳሪያ እየሠራች እንደሆነ ከጠረጠረች መላክ የነበረባት ባምቦችን ሳይሆን ተቆጣጣሪዎችን ነው ሲሉ ባለሥልጣኑ ተናግረዋል። ሰላም ዓለም አቀፍ ድርጊቶችን እንዴት መምራት እንዳለበት ምክትል ፕሬዝዳንቱ የገለፁትን አቋም ለመስማት ቪዲዮውን ይመልከቱ!በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
እስራኤል ኢራንን ለመደብደብ የምትሰጠውን መሠረተ ቢስ 'ሰበብ' ትታ ሰላምን መምረጥ አለባት ሲሉ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
እስራኤል ኢራንን ለመደብደብ የምትሰጠውን መሠረተ ቢስ 'ሰበብ' ትታ ሰላምን መምረጥ አለባት ሲሉ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ
2025-06-22T18:47+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/16/759491_86:0:555:352_1920x0_80_0_0_b82908a41a59b7ce8ade45813a456bd4.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
እስራኤል ኢራንን ለመደብደብ የምትሰጠውን መሠረተ ቢስ 'ሰበብ' ትታ ሰላምን መምረጥ አለባት ሲሉ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ
18:47 22.06.2025 (የተሻሻለ: 19:04 22.06.2025) እስራኤል ኢራንን ለመደብደብ የምትሰጠውን መሠረተ ቢስ 'ሰበብ' ትታ ሰላምን መምረጥ አለባት ሲሉ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ
ፕሪቶሪያ የእስራኤል-ፍልስጤም እና የእስራኤል-ኢራን ውጥረቶችን ጨምሮ ሁልጊዜም ሰላማዊ የግጭት መፍቻ መንገዶችን ትደግፋለች። ምክንያቱም ኃይል ውጥረትን ያባብሳል ሲሉ ፖል ማሻቲሌ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ምክንያቱ ምንም ይሁን ምን፤ አንድ ሀገር ሌላን ሀገርን በቀላሉ ማጥቃት የሚችልበት መንገድ መኖር የለበትም" ሲሉ ምክትል ፕሬዝዳንቱ አስረግጠዋል።
እስራኤል ኢራን የኒውክሌር ጦር መሳሪያ እየሠራች እንደሆነ ከጠረጠረች መላክ የነበረባት ባምቦችን ሳይሆን ተቆጣጣሪዎችን ነው ሲሉ ባለሥልጣኑ ተናግረዋል።
ሰላም ዓለም አቀፍ ድርጊቶችን እንዴት መምራት እንዳለበት ምክትል ፕሬዝዳንቱ የገለፁትን አቋም ለመስማት ቪዲዮውን ይመልከቱ!
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X