https://amh.sputniknews.africa/20250622/759420.html
የሩሲያ-አፍሪካ ግንኙነት ከንግድ ባለፈ ወደ ቴክኖሎጂ አጋርነቶችና የጋራ ኢንተርፕራይዞች የሚሸጋገርበት ጊዜ አሁን ነው ሲሉ የሩሲያ ባለሥልጣን ተናገሩ
የሩሲያ-አፍሪካ ግንኙነት ከንግድ ባለፈ ወደ ቴክኖሎጂ አጋርነቶችና የጋራ ኢንተርፕራይዞች የሚሸጋገርበት ጊዜ አሁን ነው ሲሉ የሩሲያ ባለሥልጣን ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ-አፍሪካ ግንኙነት ከንግድ ባለፈ ወደ ቴክኖሎጂ አጋርነቶችና የጋራ ኢንተርፕራይዞች የሚሸጋገርበት ጊዜ አሁን ነው ሲሉ የሩሲያ ባለሥልጣን ተናገሩ የሩሲያ ፌዴሬሽን ምክር ቤት (ስቴት ዱማ) ምክትል አፈ-ጉባኤ አሌክሳንደር ባባኮቭ ለሩሲያ ሚዲያ... 22.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-22T18:36+0300
2025-06-22T18:36+0300
2025-06-22T18:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/16/759267_0:75:1280:795_1920x0_80_0_0_464209a51f9c86b11b799ff47d54dd08.jpg
የሩሲያ-አፍሪካ ግንኙነት ከንግድ ባለፈ ወደ ቴክኖሎጂ አጋርነቶችና የጋራ ኢንተርፕራይዞች የሚሸጋገርበት ጊዜ አሁን ነው ሲሉ የሩሲያ ባለሥልጣን ተናገሩ የሩሲያ ፌዴሬሽን ምክር ቤት (ስቴት ዱማ) ምክትል አፈ-ጉባኤ አሌክሳንደር ባባኮቭ ለሩሲያ ሚዲያ በሰጡት ቃል በ #SPIEF2025 ሩሲያ ከአፍሪካ ጋር በመተባበር ምን ሊሳካ እንደሚችል አሳይታለች ብለዋል። "ለትብብር የተመረጠ አቀራረብ አንከተልም በሚል አረዳድ በጋራ ወደፊት መንቀሳቀስ አለብን። የአፍሪካ ሀገራትን እንደ እኩል አጋሮቻችን ነው የምናያቸው" ሲሉ ባለሥልጣኑ አስረድተዋል። በርካታ በፎረሙ የተሳተፉ የአፍሪካ ልዑካን ቡድኖች በፓርላማ ሆነ በመንግሥታት ደረጃ ከሩሲያ ጋር ያለው ግንኙነት እድገት እያሳየ በመምጣቱ የተሰማቸውን እርካታ መግለጻቸውንም ጠቁመዋል። የ2025 የሴንት ፒተርስበርግ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ፎረም ከ144 ሀገራት የተውጣጡ ልዑካን ቡድኖች እንደተሳተፉበት አዘጋጅ ኮሚቴው አስታውቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/16/759267_61:0:1220:869_1920x0_80_0_0_9c87f3fadc2eb2a1dc7945b2a026c547.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ-አፍሪካ ግንኙነት ከንግድ ባለፈ ወደ ቴክኖሎጂ አጋርነቶችና የጋራ ኢንተርፕራይዞች የሚሸጋገርበት ጊዜ አሁን ነው ሲሉ የሩሲያ ባለሥልጣን ተናገሩ
18:36 22.06.2025 (የተሻሻለ: 18:54 22.06.2025) የሩሲያ-አፍሪካ ግንኙነት ከንግድ ባለፈ ወደ ቴክኖሎጂ አጋርነቶችና የጋራ ኢንተርፕራይዞች የሚሸጋገርበት ጊዜ አሁን ነው ሲሉ የሩሲያ ባለሥልጣን ተናገሩ
የሩሲያ ፌዴሬሽን ምክር ቤት (ስቴት ዱማ) ምክትል አፈ-ጉባኤ አሌክሳንደር ባባኮቭ ለሩሲያ ሚዲያ በሰጡት ቃል በ #SPIEF2025 ሩሲያ ከአፍሪካ ጋር በመተባበር ምን ሊሳካ እንደሚችል አሳይታለች ብለዋል።
"ለትብብር የተመረጠ አቀራረብ አንከተልም በሚል አረዳድ በጋራ ወደፊት መንቀሳቀስ አለብን። የአፍሪካ ሀገራትን እንደ እኩል አጋሮቻችን ነው የምናያቸው" ሲሉ ባለሥልጣኑ አስረድተዋል።
በርካታ በፎረሙ የተሳተፉ የአፍሪካ ልዑካን ቡድኖች በፓርላማ ሆነ በመንግሥታት ደረጃ ከሩሲያ ጋር ያለው ግንኙነት እድገት እያሳየ በመምጣቱ የተሰማቸውን እርካታ መግለጻቸውንም ጠቁመዋል።
የ2025 የሴንት ፒተርስበርግ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ፎረም ከ144 ሀገራት የተውጣጡ ልዑካን ቡድኖች እንደተሳተፉበት አዘጋጅ ኮሚቴው አስታውቋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X